Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለጉብኝት ጅማ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለጉብኝት ጅማ ከተማ ገቡ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጅማ የገቡት ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና ከተለያዩ ሚኒስትሮች ጋር በመሆን ነው። ልዑኩ ጅማ ሲደርስም በመንግስት የስራ ሀላፊዎች እና…

የምዕራባውያንን ያልተገባ ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ህዝባዊ ሰልፍ በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ”ለኢትዮጵያ እቆማለሁ ድምጼን አሰማለሁ” በሚል መሪ ቃል የምዕራባውያንን ያልተገባ ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ህዝባዊ ሰልፍ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ተካሄደ። ህዝባዊ ሰልፉን የሙያ ማህበራት፣ የሲቪክ ማህበራት እና የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ…

አሸባሪው ህወሓት ሶስተኛ ዙር ጦርነት መክፈቱን ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ሊገነዘብ ይገባል – አምባሳደር አደም መሀመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በኢትዮጵያ ላይ ሶስተኛ ዙር ጦርነት መክፈቱን ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ሊገነዘብ እንደሚገባ በቱርክ የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አደም መሀመድ ገለጹ። አምባሳደር አደም መሀመድ በኢትዮጵያ ወቅታዊና ሀገራዊ…

አምባሳደር ዘነበ ከበደ ከተመድ የሰብአዊ መብቶች ቢሮ ከፍተኛ ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጄኔቫ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ዘነበ ከበደ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ቢሮ ከፍተኛ ኮሚሽነር ቮልከር ተርክ ጋር ውይይት አደረጉ። አምባሳደር ዘነበ ከኮሚሽነር ተርክ ጋር በነበራቸው ቆይታ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት…

በ22 ሚሊየን ብር ወጪ የሚተገበር የመጀመሪያ ደረጃ ጤና እንክብካቤ አገልግሎት ማሻሻያ ኘሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ22 ሚሊየን ብር ወጪ በ8 ክልሎች የሚተገበር የመጀመሪያ ደረጃ ጤና እንክብካቤ አገልግሎት ማሻሻያ ኘሮጀክት ይፋ ሆኗል፡፡ "አምሪፍ ኼልዝ ኢትዮጵያ እና ጂ ኤስ አይ" በተሰኙ አጋር ድርጅቶች ቅንጅት የሚተገበረው  ፕሮጀክቱ  በአምስት ዓመታት…

ርእሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ፑንትላንድ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በሶማሌ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ የተመራ የፌዴራል እና የሶማሌ ክልል ከፍተኛ ልዑክ ሶማሊያ ፑንትላንድ ገሮዌ ከተማ ገባ። የኢትዮጵያ ልዑክ ፑንትላንድ ገሮዌ ሲገባ የፑንትላንድ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ሰኢድ አብዱላሂ እና ሌሎች ከፍተኛ…

በፕሪሚየርሊጉ መቻል እና ኢትዮጵያ መድን ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ መቻል እና ኢትዮጵያ መድን ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ ቀን 7 ሰዓት  በባህርዳር አለማቀፍ ስታዲየም ጨዋታውንያደረገው መቻል በእስራኤል እሸቱ ብቸኛ ጎል ፋሲል ከነማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ 10 ሰዓት ላይ…

ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ  በደባርቅ ከተማና በዳባት ወረዳ 39 ሚሊየን ብር መድቦ በችግር ውስጥ ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ እያደረገ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ የምዕራብ አማራ ቤቴ ፕሮጀክት በደባርቅ ከተማ አስተዳደርና በዳባት ወረዳ  39 ሚሊየን ብር መድቦ  ለተፈናቃዮች ፣ በችግር ውስጥ ለሚገኙ ወገኖችና ለተቋማት ድጋፍ እያደረገ መሆኑ ተገለጸ። ፕሮግራሙ …

የ2014 ዓ.ም ብሔራዊ የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና በስኬት ተጠናቋል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራችን ዕድገት እና ብልጽግና የሚረጋገጠው የሥነ ምግባር እና የዕውቀት ጥራት ባለው የሰው ኃይል መሆኑ ይታወቃል። ፖሊሲና አሠራሯን በዚሁ ልክ ቀምራለች። ይኽ ጅምሯ በጥልቀት በተጠና የትምህርት ፍኖተ ካርታ ሥራ ተተግብሮ ታይቷል። እጅግ…

በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ መግባት ተቀባይነት የለውም ሲል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሉዓላዊት ሀገር የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ መግባት ኢፍትሐዊ አካሄድ በመሆኑ ተቀባይነት የለውም ሲል የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ገለጸ። ምክር ቤቱ “ለኢትዮጵያ እቆማለሁ፤ ድምጼን አሰማለሁ” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደውን ሰልፍ…