Fana: At a Speed of Life!

ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ የአቪዬተርስ አፍሪካ ሽልማት ተሸለሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ በአቪዬሽን ኢንዱስትሪ አርአያ ለሆኑ ግለሰቦች እና ድርጅቶች የሚሰጠውን የአቪዬተርስ አፍሪካ ሽልማት ፕሮግራም በለውጥ ፈጣሪዎች ምድብ ተሸለሙ፡፡ በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ በተካሄደው 4ኛው…

ሀገራችን ለትጋታችን በምላሹ የለምነቷን ፍሬ እንደምታጠግበን አይተናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራችን ኢትዮጵያ ለትጋታችን በምላሹ የለምነቷን ፍሬ እንደምታጠግበን አይተናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጅማ ዞን ሸቤ ሶምቦ ወረዳ በሩዝ የለማ ማሳን ጎብኝተዋል። በጅማ ዞን፣ በሦስት ወረዳዎች ላይ…

“ለኢትዮጵያ እቆማለሁ፤ ድምጼን አሰማለሁ” በሚል መሪ ቃል የተካሄደው ሕዝባዊ ሰልፍ በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ዓይን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ለኢትዮጵያ እቆማለሁ፤ ድምጼን አሰማለሁ” በሚል መሪ ሃሳብ በተለያዩ አካባቢዎች የተካሄደውን ሰላማዊ ሰልፍ አለማቀፍ መገናኛ ብዙሃን እየዘገቡት ነው፡፡ የእንግሊዙ ዴይሊ ሜል ባወጣው ዘገባ በተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች…

የቦንጋ ዩኒቨርስቲ የሚያከውናቸው የግብርና ሥራዎች ተምሳሌት የሚሆኑ ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቦንጋ ዩኒቨርስቲ ከመማር ማስተማሩ ሂደት ጋር አያይዞ የሚያከውናቸው የግብርና ሥራዎች ተምሳሌት የሚሆኑ ናቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በደቡብ ምዕራብ ክልል ቆይታቸው የቦንጋ ዩኒቨርሲቲን የግብርና…

የምዕራባውያንን ጣልቃገብነት የሚቃወም ህዝባዊ ሰልፍ በድሬዳዋ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬደዋ ነዋሪዎች የምዕራባውያንን ጣልቃገብነት የሚቃወምና መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ  ህዝባዊ ሰልፍ በድሬዳዋ ተካሂዷል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ  ከድር ጁሃር ለሰልፈኞቹ ባስተላለፉት መልዕክት፥ ከውስጥም ከውጭ የተደቀኑብንን …

በወጪ ንግድ ላይ ከፍተኛ ድርሻ ካላቸው አምራች ኢንዱስትሪ ባለቤቶች ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የወጪ ንግድ አፈጻጸም ዙሪያ በወጪ ንግድ ላይ ከፍተኛ ድርሻ ካላቸው አምራች ኢንዱስትሪ ባለቤቶች ጋር ውይይት አካሄደ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በዚህ ወቅት እንዳሉት፥…

የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብርን አኅጉር አቀፍ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ -ግብር አኅጉር አቀፍ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ይህን ዓላማ ይዞ ወደ ሶማሊያ ያቀናው የኢትዮጵያ አረንጓዴ ልማት ዲፕሎማሲ የወጣቶች ልዑክም ሞቃዲሾ ገብቷል፡፡ ልዑኩ በሶማሊያ የኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአብራሪነት ያሰለጠናቸውን 236 ሰልጣኞች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአውሮፕላን አብራሪነት ያሰለጠናቸውን 236 ሰልጣኞች አስመረቀ፡፡ አየር መንገዱ ባለፉት ሁለት ዓመታት በአቪየሽን አካዳሚው በክፍል ውስጥና በተግባር ያሰለጠናቸውን አብራሪዎች ነው ዛሬ ያስመረቀው፡፡ በምረቃ ሥነ-…

“ከኢትዮጵያ መንግስት ጎን እቆማለሁ ድምፄንም አሰማለሁ” በሚል መሪ ቃል በመዲናዋ የተጠራው ህዝባዊ ሰልፍ ደምቆ ሰላማዊ ሆኖ መካሄዱን የከተማዋ አስተዳደር…

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)  በሚሊዮኖች የሚቆጠር የአዲስ አበባ ህዝብ በዛሬው እለት ከጫፍ ጫፍ በመነሳት “ከኢትዮጵያ መንግስት ጎን እቆማለሁ ድምፄንም አሰማለሁ” በሚል መሪ ቃል ደማቅ ህዝባዊ ሰልፍ ማድረጉን የከተማዋ አስተዳደር አስታውቋል። ህዝቡ በዚህ ሰልፍ መልእክቱን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በአኮ ከተማ ያስገነባውን የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መረቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን አኮ ከተማ ያስገነባውን የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው መርቀው ከፍተዋል። ትምህርት ቤቱ የተገነባው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…