Fana: At a Speed of Life!

ለመከላከያ ሠራዊት 12 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በአማራ ክልል አዊ ብሄረሰብ አስተደደር ፣ ምስራቅ ጎጃም ዞን እና በጋምቤላ ክልል ማጃንግ ብሄረሰብ ዞኖች ለመከላከያ ሠራዊት 12 ሚሊየን ብር የሚገመት የዓይነት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የምስራቅ ጎጃም ዞን ለኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ከ6 ሚሊየን ብር…

በክሬሚያ ድልድይ ጥቃት የዩክሬን የደኅንነት አገልግሎት እጅ አለበት – ቭላድሚር ፑቲን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከክሬሚያ ድልድይ ጥቃት ጀርባ የዩክሬን የደኅንነት አገልግሎት እጅ እንዳለበት ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ፑቲን መረጃውን ይፋ ያደረጉት የሩሲያ ወንጀል ምርመራ ኮሚቴ ኃላፊ አሌክሳንደር ባስትሪኪን ስለጥቃቱ ሪፖርት ካቀረቡ…

ኮሚሽኑ ከአፋር፣ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ከጋምቤላ ክልሎች የህዝብ ተወካዮች ጋር እየተወያየ ነው  

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከአፋር፣ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ከጋምቤላ ክልሎች የህዝብ ተወካዮች ጋር እየተወያየ ነው፡፡  በውይይቱ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ እንደገለፁት÷በአገራዊ ምክክር ሒደት ውስጥ ሁሉም ክልልና…

ለጎረቤት ሀገራት ከተሸጠ የኤሌክትሪክ ሃይል ከ13 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት ሁለት ወራት ለሱዳንና ጂቡቲ ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል ከ13 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ሽያጭ መከናወኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡   በተቋሙ የማርኬቲንግና ቢዝነስ ዲቨሎፕመንት መምሪያ…

ከ560 ሺህ በላይ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተናን እየወሰዱ ነው- ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ560 ሺህ በላይ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በ130 ማእከላት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሄራዊ ፈተናን እየወሰዱ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እንዲሁም ሚኒስትር ዴኤታዎች የፈተናውን አጀማመርና…

በዩክሬን ዋና ከተማ ኪየቭ የሚሳኤል ጥቃት መድረሱ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩክሬን ዋና ከተማ ኪየቭ የሚሳኤል ጥቃት መድረሱን የሀገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ገለጹ፡፡ የኪየቭ ከንቲባ ቪታሊ ክሊሺኮ በማዕከላዊ ኪየቭ “ከሩሲያ የተተኮሰ ሚሳኤል ጉዳት አድርሷል” ብለዋል። የሚሳኤል ጥቃቱ የዩክሬን የደህንነት አገልግሎት…

የሰዋሰው መተግበሪያ ወደ ስራ መግባት የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታን እቅድ የሚደግፍ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ"ሰዋሰው" መተግበሪያ ወደ ሾል መግባት ኢትዮጵያ የያዘችውን የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታና የግሉ ዘርፍ ተዋናይ እንዲሆን የተያዘውን እቅድ የሚደግፍ ነው ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ ገለጹ፡፡ የጥበብ ስራዎችን በክፍያ እና…

የሁለቱ ምክር ቤቶች የጋራ የመክፈቻ ስነ-ስርዓት ዛሬ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን መክፈቻ ስነ-ስርዓት ዛሬ ይካሄዳል። ሁለቱ ምክር ቤቶች ባለፈው 2014 ዓ.ም የ1ኛ ዓመት የስራ ዘመናቸውን አጠናቀው በ2015 ዓ.ም የ2ኛ ዓመት የስራ…

በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ በደረሰው አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ተማሪዎች የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ በደረሰ የድልድይ መፍረስ አደጋ የተጎዱ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በሐዋሳ ሪፈራል ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ዛሬ ጠዋት ላይ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሚፈተኑ የ12ኛ ክፍል…

የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና መሰጠት ጀመረ። የፈተናውን ደህንነት በጠበቀ መልኩ ያለምንም የፈተና ስርቆትና ኩረጃ ለመስጠት እንዲቻል ተማሪዎች በአቅራቢያቸው ወደሚገኝ ዩኒቨርስቲ በመግባት ነው ፈተናውን መውሰድ የጀመሩት።…