Fana: At a Speed of Life!

በካናዳና አሜሪካ በሚኖሩ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አደረጃጀቶች ከ110 ሺህ ዶላር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በካናዳና አሜሪካ በሚኖሩ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አደረጃጀቶች በግጭት ለተጎዱ ወገኖች ባዘጋጁት የድጋፍ ማሰባሰቢያ የበይነ-መረብ መርሐ-ግብር ከ110 ሺህ ዶላር በላይ መሰብሰባቸው ተገለጸ፡፡ ድጋፉ የተሰበሰበው ‘ድር ቢያብር አንበሳ ያስር’ በሚል…

ዛሬ ሁለት የሴካፋ ውድድር ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴካፋ ከ17 ዓመት በታች የእግር ኳስ ውድድር ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ይደረጋሉ። በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ የእግር ኳስ ማህበራት ምክር ቤት (ሴካፋ) ከመስከረም 23 ቀን 2015 ጀምሮ በአበበ በቂላ ስታዲየም…

የሁለቱ ምክር ቤቶች የጋራ የመክፈቻ ስነ-ስርዓት ነገ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን መክፈቻ ስነ-ስርዓት ነገ ይካሄዳል። ሁለቱ ምክር ቤቶች ባለፈው 2014 ዓ.ም የ1ኛ ዓመት የስራ ዘመናቸውን አጠናቀው በ2015 ዓ.ም የ2ኛ ዓመት የስራ የዘመናቸው…

በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት በይፋ ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት ይፋዊ ስራ የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ዛሬ ተካሂዷል። የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ለመጀመሪያ ጊዜ በአይነቱ ልዩ የሆነ የንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎትን አቋቁሞ አገልግሎት…

ሀገር አቀፍ የክረምት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የማጠቃለያ መርሐ-ግብር በአዳማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ሀገር አቀፍ የክረምት ወራት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የማጠቃለያ እና የእውቅና መርሐ- ግብር በአዳማ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው። “በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ’’ በሚል መሪ ቃል የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሐ-ግብር ባለፈው ሰኔ ወር ነበር…

“የምትፈተኑት የ12ኛ ክፍል ፈተና ለኢትዮጵያ እውነተኛ ተስፋዎች መሆናችሁን የምታረጋግጡበት እንደሚሆን አምናለሁ” – ጠቅላይ…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "የምትፈተኑት የ12ኛ ክፍል ፈተና ለኢትዮጵያ እውነተኛ ተስፋዎች መሆናችሁን የምታረጋግጡበት እንደሚሆን አምናለሁ" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለዘንድሮ ተፈታኞቾ መልዕክት አስተላልፈዋል። የሀገራችን የነገ ተስፋዎች ያሏቸው ተፈታኞቹን፥…

በስንዴ ራሳችንን ከመቻል አልፎ ወደ ውጭ ለመላክ በሚደረገው ሂደት አመራሩና ባለድርሻ አካላት በቁርጠኝነት ሊሰሩ ይገባል-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በስንዴ ራስን ከመቻል አልፎ ወደ ውጭ ለመላክ በሚደረገው ሂደት አመራሩና ባለድርሻ አካላት በቁርጠኝነት ሊሰሩ እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገልፀዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በሶማሌ ክልል ቱሉ ጉሌድ ወረዳ በመገኘት የ2015 የበጋ…

ኢሬቻ መልካ አቴቴ በቡራዩ በመከበር ላይ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ መልካ አቴቴ በዓል በቡራዩ ከተማ በዛሬው ዕለት መከበር ጀምሯል። የመልካ አቴቴ የኢሬቻ በዓል ከሆራ ፊንፊኔ እና ሆራ አርሰዲ ቀጥሎ በቡራዩ ከተማ የሚከበር በዓል ነው። የመልካ አቴቴ ኢሬቻ በዓል የቡራዩ እና አካባቢው ነዋሪዎች፣…

አገልግሎቱ በፈተና ማዕከላት የተከለከሉ ነገሮችን ይዞ መገኘት ከሁሉም ፈተናዎች እንደሚያሰርዝ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች በፈተና ማዕከላት የተከለከሉ ነገሮችን ይዘው ከተገኙ ከሁሉም ፈተናዎች የሚሰረዙ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ ማምሻውን ባስተላለፈው መልዕክት ÷…