Fana: At a Speed of Life!

በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ በደረሰው አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ተማሪዎች የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ በደረሰ የድልድይ መፍረስ አደጋ የተጎዱ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በሐዋሳ ሪፈራል ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ዛሬ ጠዋት ላይ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሚፈተኑ የ12ኛ ክፍል…

የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና መሰጠት ጀመረ። የፈተናውን ደህንነት በጠበቀ መልኩ ያለምንም የፈተና ስርቆትና ኩረጃ ለመስጠት እንዲቻል ተማሪዎች በአቅራቢያቸው ወደሚገኝ ዩኒቨርስቲ በመግባት ነው ፈተናውን መውሰድ የጀመሩት።…

ለፈተና ሄደው ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ለወለዱ ተፈታኞች በቀጣይ እንደመደበኛ ተማሪ እንዲፈተኑ ዕድል ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለፈተና ሄደው ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ለወለዱ ተፈታኞች በቀጣይ እንደመደበኛ ተማሪ እንዲፈተኑ ዕድል የተሰጣቸው መሆኑን የትህምርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ። አገልግሎቱ ማምሻውን እንዳስታወቀው፥ በእርግዝና ላይ ላሉ እና ወልደው ጡት እያጠቡ…

በሴካፋ ከ17 ዓመት በታች የእግር ኳስ ውድድር ደቡብ ሱዳን ወደ ግማሽ ፍጻሜ አለፈች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ የእግር ኳስ ማህበራት (ሴካፋ) ደቡብ ሱዳን ወደ ግማሽ ፍጻሜ ማለፏን አረጋግጣለች። በአበበ ቢቂላ ስታዲየም እየተከናወነ የሚገኘውና ሰባተኛ ቀኑን በያዘው ውድድር ÷ ዛሬ…

የድሬዳዋ እና ጂቡቲ ከተሞች ህዝብ ለህዝብ ትስስር ለማሳደግ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ እና የጂቡቲ ከተሞች ህዝብ ለህዝብ በባህል፣ ቱሪዝም፣ የንግድና ኢንቨስትመንት ፍሰት፣ መሰረተ ልማት አቅም ግንባታ ለማሳደግ የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ። በድሬዳዋ ከተማ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር እና በጅቡቲ ከተማ ከንቲባ አቶ…

የፋሲል ከነማና ሴፋክሲያን ጨዋታ 0 ለ 0 ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋሲል ከነማና ሴፋክሲያን በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ያደረጉት የማጣሪያ ጨዋታ 0 ለ 0 ተጠናቋል፡፡ አጼዎቹ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የሁለተኛ ዙር ማጣሪያ ከቱኒዚያው ሴፋክሲያን ጋር ዛሬ አድርገዋል። ጨዋታውን በባሕር ዳር ዓለም አቀፍ…

ሶማሌ ክልል ድርቅን በራስ የስንዴ ምርት መከላከል የሚያስችል አቅም ፈጥሯል – ሙስጠፌ መሃመድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ የሚከሰተውን ድርቅን በእርዳታ ሳይሆን በራስ የስንዴ ምርት መከላከል የሚያስችል አቅም መፈጠሩን የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ መሃመድ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ መሃመድ ይህንን ያሉት በዛሬው ዕለት በክልሉ ፋፋን ዞን…

የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በፋፈን የሚገኘው ዘመናዊ የግመል ማራቢያ ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በሶማሌ ክልል ፋፈን ዞን የሚገኘው ዘመናዊ የግመል ማራቢያ ማዕከልን ጎበኙ፡፡ የፓርቲው ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ከትናንት በስቲያ ጅግጅጋ መግባታቸው ይታወሳል፡፡ በዚህም የብልጽግና ፓርቲ ስራ…

ኢትዮጵያ ለጅቡቲ 62 ሺህ ችግኞችን አስረከበች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ 62 ሺህ ችግኞችን ለሦስተኛ ጊዜ ለጅቡቲ አስረከበች። በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት ፥ ኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራን ወደ ጎረቤት ሀገራት ለማስፋት በያዘችው እቅድ መሠረት ነው ወደ ጅቡቲ…

በህዳሴ ግድብ፣ አረንጓዴ አሻራ እና የስንዴ ምርት ያየነውን ውጤት በትምህርት ጥራት እንደግመዋለን – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዳሴ ግድብ፣ አረንጓዴ አሻራ እና የስንዴ ምርት ያየነውን ውጤት በትምህርት ጥራት እንደግመዋለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመላው አገሪቱ ለሚገኙ የ12ኛ ክፍል ፈታኝ መምህራን በበየነ መረብ መልዕክት…