Fana: At a Speed of Life!

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ስልጠና ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ስልጠና ዛሬ በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ተጀምሯል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ስልጠናው ባለፈው አንድ ዓመት በነበረው የምክር ቤቱ የሥራ አፈፃፀም የታዩ…

ኢትዮጵያ እንደ ወትሮው የዓለም አቀፍ ጉባዔዎችን በስኬት የማስተናገድ ልምዷን አጠናክራ ትቀጥላለች-የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እንደ ወትሮው የዓለም አቀፍ ጉባዔዎችን በስኬት የማስተናገድ ልምዷን አጠናክራ ትቀጥላለች ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ 17ኛው ዓለም አቀፍ የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባዔ በአዲስ አበባ ዛሬ መካሔድ ጀምሯል፡፡ የበርካታ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለሌማት ትሩፋት አበርክቶ እያደረጉ ያሉ እናትን ሥራ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሌማት ትሩፋት አበርክቶ እያደረጉ ያሉ እናትን ሥራ ጎብኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷በከተማችን ባላቸው ውስን ቦታ ላይ በጓሮ አትክልቶች፣ በዶሮ እና ከብት…

የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀንን ለማክበር ዝግጅት ማጠናቀቁን የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊታችን ሕዳር 29 በሀዋሳ የሚከበረውን የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በድምቀት ለማክበር የሚያስችለውን መሰናዶ ማጠናቀቁን የከተማዋ አስተዳደር ገለጸ። የበዓሉን አከባበር አስመልክቶ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ረዳት ፕሮፈሰር ጸጋዬ ቱኬ በሰጡት…

ቻይና ለጥሩነሽ ቤጅንግ ሆስፒታል የሕክምና ግብዓት ድጋፍ ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና መንግሥት ለጥሩነሽ ቤጅንግ ሆስፒታል 8 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር ሚያወጣ የሕክምና ግብዓት ድጋፍ ሊያደርግ ነው፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ እና የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ በቻይና ብሄራዊ ጤና ኮሚሽን ምክትል ሚኒስትር…

ቻይና ከሩሲያ ጋር በኃይል ዘርፍ ያላትን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ዝግጁ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከሩሲያ ጋር በኃይል ዘርፍ ያላትን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ዝግጁ መሆኗን ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ሺ 4ኛው የቻይና-ሩሲያ የኃይል ፎረምን አስመልከተው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የኃይል ዘርፍ ትብብር ለሀገራቱ የሁለትዮሽ…

በ2ኛው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም አፈጻጸም ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር ሁለተኛውን ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም ይበልጥ ውጤታማ ማድረግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከግብርና እና ማዕድን ሚኒስትሮች ጋር ውይይት አድርጓል፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ ከግብርና ሚኒስትር ዑመር ሁሴን…

አቶ ደመቀ መኮንን በኢጋድ ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ካርቱም ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) 48ኛ መደበኛ ስብሰባ ለመሳተፍ ሱዳን ርዕሰ መዲና ካርቱም በዛሬው ዕለት ገብተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ ካርቱም…

የአማራ ክልል ምክር ቤት ሁለት የካቢኔ አባላት ሹመት አጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት ሁለት የካቢኔ አባላትን ሹመት አጸደቀ። ምክር ቤቱ የትምህርት ደረጃቸውን እና የአመራር ብቃታቸውን መሰረት በማድረግ ለሁለት የካቢኔ አባላት በከፍተኛ ድምጽ ሹመት ሰጥቷል። በዚህም ዶክተር ኢብራሂም መሐመድን የንግድ…