Fana: At a Speed of Life!

በግጭት ለተጎዱ ወገኖች የድጋፍ ማሰባሰቢያ መድረክ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግጭት ለተጎዱ ወገኖች “ድር ቢያብር አንበሳ ያስር” በሚል መርሕ የድጋፍ ማሰባሰቢያ መድረክ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት አስታወቀ። መድረኩ በካናዳ እና አሜሪካ በሚገኙ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አደረጃጀቶች በበይነ-መረብ አማካኝነት…

ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ህዝበ ሙስሊሙ እንደ ከዚህ ቀደሙ ሁሉ በዓሉን ሲያከብር በተለያየ ችግር ውስጥ የሚገኙ ወገኖችን…

1 ሺህ 497ኛው የመውሊድ በዓል በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 497ኛው የነቢዩ መሐመድ የልደት በዓል (መውሊድ) በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ተከብሯል። በዓሉ በጅማ ከተማ አንጋፋው መድረሰቱል ኸይርያ ውስጥ ተከብሯል። ይህ ትምህርት ቤት የእስልምና ትምህርት እንዲስፋፋ ካደረጉ ተቋማት…

የነብዩ መሀመድ ልደትን ስናከብር አስተምህሮታቸውን በማስታወስ ሊሆን ይገባል – አቶ ቀጀላ መርዳሳ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የነብዩ መሀመድ ልደትን ስናከብር አስተምህሮታቸውን በማስታወስ ሊሆን ይገባል ሲሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትሩ ቀጄላ መርዳሳ ተናገሩ፡፡ በዓሉ በሚከበርብት አንዋር መስጊድ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት ሚኒስትሩ ነቢዩ መሀመድ አዛኝ፣ ሩህሩህ…

የመውሊድ በዓል በሀረር እና ጎንደር ከተሞች ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 497ኛው የመውሊድ በዓል በሀረር እና ጎንደር ከተሞች ተከብሯል፡፡ በዓሉ በሐረር ከተማ እየተከበረ ሲሆን በርካታ የእስልምና እምነት ተከታዮች ነብዩ መሐመድን ልደት አክብረዋል፡፡ ምዕመናኑ ነብዩ በህይወት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስሰር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1 ሺሕ 497ተኛው የነብዩ ሙሐመድ…

ዩኒቨርስቲዎች የ12ኛ ክፍል ተፈታኞችን መቀበላቸውን ቀጥለዋል

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎችን እየተቀበሉ ነው፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዘጠኝ ካማፓሶች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎችን መቀበል ጀምሯል። …

የመውሊድን በዓል የዓለምን ታሪክና የሰው ልጆችን ሕይወት በመለወጥ ማክበር ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የመውሊድን በዓል የዓለምን ታሪክና የሰው ልጆችን ሕይወት በመለወጥ ማክበር እንደሚገባ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም በነቢዩ…

የመውሊድ በዓልተከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1497ኛው የመውሊድ በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከብሯል። የነብዩ መሃመድ የልደት በዓል (መውሊድ) በዓል በተለይም በአዲስ አበባ በታላቁ አንዋር መስጊድ በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች ተከብሯል። በዓሉን በማስመልከትም…

ኢትዮጵያና ጋና በፓን አፍሪካኒዝም መነሻነት ጠንካራ ወዳጅነት መፍጠር ችለዋል – ታከለ ኡማ

አዲስ አበባ፣መስከረም 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ጋና ከአፍሪካ አንድነት ድርጅት ምስረታ ጊዜ ጀምሮ ጠንካራ ወዳጅነት እንዳላቸው የኢፌዴሪ የማዕድን ሚኒስትር - ታከለ ኡማ ገለፁ። በጋና ኤምባሲ በተዘጋጀው የኢትዮ-ጋና የወዳጅነት ምሽት በክብር እንግድነት የተገኙት…