Fana: At a Speed of Life!

የተጎዱ ወገኖችን ለማገዝ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተጎዱ ወገኖችን ለማገዝ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች እንዲሳተፉ በደቡብ አፍሪካ የኢፌዴሪ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሙክታር ከድር ጥሪ አቀረቡ፡፡ አምባሳደሩ በደቡብ እና ደቡባዊ አፍሪካ ሀገራት ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ…

ኢትዮጵያ ወደ ኬንያ ስንዴ እንድትልክ የሚያስችል ስምምነት ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ወደ ኬንያ የስንዴ ምርት እንድትልክ የሚያስችል ስምምነት በሁለቱ ሀገራት መሪዎች መካከል ተደረሰ፡፡ ሰምምነቱ የተደረሰው የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ በይፋዊ የስራ ጉብኝታቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር ውይይት…

የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በጣናና ሐዋሳ ሐይቆች አካባቢ ሆቴል ለማልማት ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በጣና እና ሐዋሳ ሐይቆች አካባቢ ሆቴል ለማልማት ከማሪዮት ኢንተርናሽናል ጋር በጋራ ተፈራረመ፡፡ የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ “ፕሮቴያ ማሪዮት”ን በባህር ዳር ከተማ ጣና ሀይቅ እና በሐዋሳ ሐይቅ ደግሞ “ፎር…

የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ በኢትዮጵያ የነበራቸውን የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ በኢትዮጵያ የነበራቸውን ይፋዊ የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። ፕሬዚዳንቱ ወደ ሀገራቸው ሲመለሱም የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው…

ዶ/ር ሊያ ታደሰ ከችልድረን ኢንቨስትመንት ፈንድ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስኪያጅ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከችልድረን ኢንቨስትመንት ፈንድ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስኪያጅ ኬት ሀምፕተን ጋር በጤናው ዘርፍ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ ዶክተር ሊያ ኢንቨስትመንት ፈንድ ፋውንዴሽን የማህበረሰቡን ጤና ከመጠበቅ…

በክልሉ የአርሶ አደሩን ጥያቄዎች ለመመለስ በትኩረት ይሰራል – ወ/ሮ ሚስራ አብደላ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የአርሶ አደሩን ጥያቄዎች ለመመለስና ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ በትኩረት ይሰራል ሲሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሚስራ አብደላ ተናገሩ፡፡ የክልሉ ግብርና ልማት ቢሮው የ2014 የበጋ መስኖ ልማት እቅድ አፈጻጸምና የ2015 የበጀት…

በክልሉ የአርሶ አደሩን ጥያቄዎች ለመመለስ በትኩረት ይሰራል – ወ/ሮ ሚስራ አብደላ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የአርሶ አደሩን ጥያቄዎች ለመመለስና ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ በትኩረት ይሰራል ሲሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሚስራ አብደላ ተናገሩ፡፡ የክልሉ ግብርና ልማት ቢሮው የ2014 የበጋ መስኖ ልማት እቅድ አፈጻጸምና የ2015 የበጀት…

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ መሀመድ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ከሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በልማት፣  በስራ ስምሪትና የስራ ዕድል ፈጠራ ልማት ዙሪያ በጋራ ለመስራት መምከራቸውን  ወ/ሮ ሙፈሪሃት  በማህበራዊ…

ከ10 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የኮንትሮባንድ ስማርት ስልኮች ከነተጠርጣሪዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮንትሮባንድ ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ስማርት ስልኮችን ከሦስት ተጠርጣሪዎች ጋር ይዞ እያጣራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ፖሊስ በህገ-ወጥ መንገድ  ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ አጠቃላይ ዋጋቸው 10…

የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ አገልግሎት መጀመር አይሲቲን የብልጽግና ጉዟችን ሞተር አድርገን የመንቀሳቀሳችን ማሳያ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ አገልግሎት መጀመር ኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂን የብልጽግና ጉዟችን ሞተር አድርገን የመንቀሳቀሳችን ማሳያ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በሀገር አቀፍ ደረጃ የኢንተርኔት…