Fana: At a Speed of Life!

ተቋሙ የመልካም አሥተዳደር አፈፃፀም ተግባር ለመከታተል የሚያሥችል ሥራ ሊሠራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመልካም አሥተዳደር አፈፃፀም ተግባር ለመከታተል የሚያሥችል ሥራ ሊሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም አስታውቋል፡፡ ተቋሙ እንዳለው ፥ የመንግሥት አሥፈፃሚ አካላትን የመልካም አሥተዳደር ተግባር መለካት፣በደረጃ መለየት እና እውቅና…

135 ሺህ 487 ሜትሪክ ቶን ምግብና ምግብ ነክ ያልሆነ እርዳታ እንዲሁም 879 ሺህ 980 ሊትር ነዳጅ ወደ ትግራይ ተልኳል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እስካሁን 135 ሺህ 487 ሜትሪክ ቶን ምግብና ምግብ ነክ ያልሆነ እርዳታ እንዲሁም 1 ነጥብ 1 ቢለየን በላይ ብር ወደ ትግራይ ክልል መላኩን የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡   የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ መንግስት…

በመዲናዋ በቀን ከ280ሺህ በላይ እንጀራ የሚጋግር የእንጀራ ፋብሪካ መሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከ280ሺህ በላይ እንጀራ የሚጋግር 4ሺህ ለሚደርሱ እናቶችና ወጣቶች የስራ እድል የሚፈጥር የእንጀራ ፋብሪካ በለሚ ኩራ ክ/ከተማ መሰረት ድንጋይ ተቀመጠ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ለገናና ጥምቀት በሸቀጦች ዋጋ ላይ ጭማሪ እንዳይከሰት እየተቆጣጠርን ነው – የደቡብ እና ደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ክልሎች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጪዎቹ የገና እና ጥምቀት በዓላት አስፈላጊ የመሰረታዊ ፍጆታ ሸቀጦች በበቂ ሁኔታ ለገበያ መቅረባቸውን የደቡብ እና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች ንግድ ቢሮዎች አስታወቁ፡፡ የደቡብ ክልልን ግድና ገበያ ልማት ቢሮ የኮሙዩኒኬሽን ባለሙያ አቶ…

ከዋግኽምራ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከበዓል በፊት የሰብዓዊ ድጋፍ እንዲሠራጭ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዋግኽምራ ዞን አበርገሌ ወረዳ ለተፈናቀሉ 31 ሺህ 839 ወገኖች ከገና በዓል ቀድሞ የሰብዓዊ ድጋፍ ለማሠራጨት እየሠራ መሆኑን ኤፍ ኤች ኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡ በኤፍ ኤች ኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ፕሮግራም ከፍተኛ የሥራ ኃላፊ ዳንኤል…

የውሃ ሀብቶችን በብቃት መጠበቅና መጠቀም ለኢትዮጵያ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ወሳኝ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ድንበር ውስጥ የሚገኙትንና ድንበር ተሻጋሪ የሆኑ የውሃ ሀብቶችን በብቃት መጠበቅና መጠቀም ለሀገሪቱ ሕዝቦች ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ወሳኝ መሆኑን በውሃ ሀብት ላይ ምርምር የሚያደርጉ ምሁራንና የዘርፉ ባለሙያዎች ገልጸዋል፡፡…

መልካም ዕሴቶችና ባሕሎችን ከውጪ ከሚመጣ የባሕል ወረራ መጠበቅ ይገባል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሀገሪቱን መልካም ዕሴቶችና ባሕሎች ከውጪ ከሚመጣ የባሕል ወረራ በመጠበቅ ለመጪው ትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ። የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በመጤ ባሕሎችና ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች ላይ በጋምቤላ…

የገና በዓል በሰላም እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገና በዓል በሰላም እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የፊታችን ቅዳሜ ታህሳስ 29 የሚከበረው የገና በዓል በሰላም ተከብሮ እንዲጠናቀቅ ፖሊስ ያደረገውን ዝግጅት በማስመልከት የአዲስ አበባ ፖሊስ…

1 ሺህ 314 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ1 ሺህ 314 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ተመላሽ ዜጎች በማቆያ ማዕከላት ተገቢውን ድጋፍ እና እንክብካቤ በማድረግ ከቤተሰብ ጋር የመቀላቀል ስራ እየተሰራ መሆኑንም…

በመዲናዋ ለበዓሉ የመብራት መቆራረጥና የውሃ ችግር እንዳያጋጥም የተቀናጀ ግብረ ኃይል ተቋቁሟል

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በበዓል የመብራት መቆራረጥና የውሃ ችግር እንዳያጋጥም የተቀናጀ ግብረ- ኃይል ተቋቁሞ ወደ ሥራ መገባቱን የከተማ አስተዳደሩ ሥራ አስኪያጅ ጽኅፈት ቤት ገለጸ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥራ አስኪያጅ ጽኅፈት ቤት ምክትል ዋና…