Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሶማሌ ክልል 110 የውሃ ፓምፖችን ለገሰ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ማስተዋወቂያ መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡   በመርሐ ግብሩ የመስኖና ቆላማ አካባዎች ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የሶማሌ ክልል ርዕሰ…

አቢሲኒያ ባንክ 3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቢሲኒያ ባንክ አክሲዮን ማኅበር በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የተጣራ እና 4 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ የአቢሲንያ ባንክ የባለአክሲዮኖች 26ኛ ዓመታዊ መደበኛ እና 13ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ…

የቡሬ የተቀናጀ ግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ የተግባር ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ8 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው የቡሬ የተቀናጀ ግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ የተግባር ማስጀመሪያ መርሐ- ግብር በባሕርዳር ተካሄደ ። ፓርኩ የክልሉን አርሶ አደር ሸክም በማቅለል ሚናው ላቅ ያለ መሆኑ ተነግሯል፡፡ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 1ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በቦንጋ ከተማ ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 11ኛ የፌዴሬሽኑ አባል በመሆን የተመሰረተው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አንደኛ አመት የምስረታ በዓል በቦንጋ ከተማ ተከበረ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር በክልሉ በሚገኙ ህዝቦች መካከል አንድነት፣ እኩልነትና…

ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ 234 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 234 ተማሪዎች አስመረቀ። ተማሪዎቹ በሕክምና እና ጤና በቅድመ እና ድህረ ምረቃ ዘርፎች የሰለጠኑ መሆናቸውን የዞኑ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል። ከተመራቂዎቹ መካከል 123ቱ…

በትግራይ ክልል ንጹህ የመጠጥ ውሃ ተደራሽ የማድረጉ ሥራ ተጠናክሮ ቀጥሏል – የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በጦርነቱ ምክንያት ከቀያቸው ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ ዜጎች የንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽ የማድረጉ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለጸ። በክልሉ የውሃ ማጣሪያ ጣቢያዎች ጥገና ተደርጎላቸው አገልግሎት…

በዓለም ዋንጫው አርጀንቲና ከሜክሲኮ ወሳኙን ጨዋታ ያደርጋሉ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ። በዛሬው ውሎ የምድብ ሶስት እና አራት ቡድኖች ሁለተኛ የምድብ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። በምድብ ሶስት አርጀንቲና ከሜክሲኮ እንዲሁም በምድብ አራት ፈረንሳይ ከዴንማርክ የሚያደርጉት ጨዋታ…

በመዲናዋ ለቀጣይ ሶሰት ወራት የሚቆይ የፅዳት ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ “ከተማዬን አፀዳለሁ፤ ፅዳትን ባህል አደርጋለሁ” በሚል መሪ ቃል ለቀጣይ 3 ወራት የሚቆይ  የፅዳት ንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ። በምክትል ከንቲባ ማእረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ ንቅናቄውን…

አምባሳደር ነቢል ማሃዲ ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት የደህንነት አማካሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማሃዲድ ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት የደህንነት አማካሪ ቱት ጋትሉዋክ ጋር ተወያዩ። በዚህ ወቅትም አምባሳደር ነቢል ለአማካሪው በፌደራል መንግስት እና በህወሓት መካከል ዘላቂ ሰላምን…

17ኛው የአፍሪካ ህብረት ልዩ ጉባኤ በኒጀር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የአፍሪካ ህብረት ልዩ ጉባኤ በኒጀር ኒያሚ ተካሄዷል። በጉባኤው ኢትዮጵያን በመወከል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራ ልዑክ ተሳትፎ አድርጓል። አቶ ደመቀ…