Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ 90 ሔክታር መሬት አጥረው የተቀመጡ ባለሀብቶች ውል ተቋረጠ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ 90 ሔክታር መሬት ያለምንም አገልግሎት አጥረው የተቀመጡ ባለሀብቶች ውል መቋረጡን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ቀነዓ ያደታ በሰጡት መግለጫ÷ በአዲስ አበባ መሬት…

የጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ መንስኤ፣ ምልክቶችና የመከላከያ መንገዶች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ በጭንቅላት ውስጥ ያሉ ሴሎች ኦክስጅን እንዳያገኙ በማድረግ እና በሰውነት ውስጥ በቂ የደም ዝውውር እንዳይኖር በማድረግ የሚከሰት ህመም ነው። እጅግ በጣም አሳሳቢ ሲሆን÷ የአካል ጉዳት እና ሞትን ከሚያስከትሉ በሽታዎች…

ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር እየመከረ ነዉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ የኢትዮጵያን ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር እየመከረ ነው፡፡ ኮሚሽኑ የተቋቋመበትን ዓላማ ከግብ ለማድረስ ነው ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ከተውጣጡ የሀገር ሽማግሌዎች ጋር እየመከረ የሚገኘው፡፡ የሀገራዊ…

በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ተሽከርካሪ ወደ መኖሪያ ቤት በመግባት ጉዳት አደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ተሽከርካሪ ወደ መኖሪያ ቤት በመግባት ጉዳት ማድረሱን የዞኑ ፓሊስ አስታወቀ፡፡ በዞኑ ጎሮጉቱ ወረዳ ገንዳ ጋራጎላ በተባለ ቀበሌ የሠሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3-06992 ኢት የሆነ የነዳጅ ጫኝ ቦቴ ተሸከርካሪ ከነተሳቢው ወደ መኖሪያ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የሱዳን የሽግግር ምክር ቤት አባላትን አነጋገሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሱዳን የሽግግር ምክር ቤት አባላትን ዛሬ ጠዋት ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በሁለቱ ሀገራት የጋራ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት መረጃ አመላክቷል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና…

በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ዛሬ ሦስት ተጠባቂ ጨዋታዎች ይከናወናሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2022 የኳታሩ የዓለም ዋንጫ የሁለተኛ ቀን ውሎ ዛሬ ሦስት ተጠባቂ ጨዋታዎች ይከናወናሉ፡፡ በምድብ ሁለት የሚገኙት እንግሊዝ እና ኢራን ከቀትር በኋላ 10 ሰዓት ላይ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። በጉዳት ሳዲዮ ማኔን ያጣችው ሴኔጋል…

የ”ህዳር ሲታጠን” የፅዳት ዘመቻ  በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዳር 12 ወይም "ህዳር ሲታጠንን" ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ የፅዳት ዘመቻ ተካሄደ። ህዳርን በፅዳት በሚል መሪ ቃል ነው የፅዳት ዘመቻው የተካሄደው። ጃክሮስ አካባቢ የተካሄደው የፅዳት ዘመቻ የአዲስ አበባ ከተማ ፅዳት አስተዳደር…

በዓለም ዋንጫ የመክፈቻ ዕለት አስተናጋጇ ኳታር በኢኳዶር 2 ለ 0 ተሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 22ኛው የዓለም ዋንጫ በደማቅ ሥነ ስርዓት ዛሬ ተጀምሯል። አስተናጋጇ ኳታር ከደቡብ አሜሪካዋ ኢኳዶር ጋር የመክፈቻ ጨዋታዋን አድርጋለች። በጨዋታውም ኳታር በኢኳዶር 2 ለ 0 ተሸንፋለች ኳታር ከዛሬ ጀምሮ እስከ ፈረንጆቹ ታህሳስ 18 ቀን…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለቤንች ሸኮ ህዝቦች የባህል ማእከል ግንባታ የሚሆን ቦታ አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለቤንች ሸኮ ህዝቦች የባህል ማእከል ግንባታ የሚሆን ቦታ አበረከተ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በተለያዩ ጊዜያት ለተለያዩ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች የባህል ማዕከል መገንቢያ የሚሆን ቦታ ሲሰጥ መቆየቱ…

የዓለም ዋንጫ የመክፈቻ ሥነ ስርዓት ተካሔደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 22ኛው የዓለም ዋንጫ የመክፈቻ ሥነ ስርዓት በድምቀት ተካሂዷል፡፡ የመክፈቻ ሥነ ስርዓቱ የተካሔደው በዛሬው ዕለት የመጀመሪያ ጨዋታ እያስተናገደ በሚገኘው እና 60 ሺህ ተመልካቾችን በሚያስተናግደው አል ባይት እስታዲየም ነው፡፡ በመክፈቻ ሥነ…