Fana: At a Speed of Life!

መንግስት የሰላም ስምምነቱን መሰረት በማድረግ የሚጠበቅበትን ሃላፊነት እየተወጣ ነው – ዶ/ር ለገሰ ቱሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት መሰረት በማድረግ የሚጠበቅበትን ሃላፊነት በተሟላ መልኩ እየተወጣ ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ አስታወቁ፡፡ አዎንታዊና ዘላቂ ሰላም የሚመነጨው ከውስጣዊ…

በዓለም ዋንጫው እንግሊዝ ኢራንን ግማሽ ደርዘን ጎል በማስቆጠር አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁለተኛው ቀን የኳታር የዓለም ዋንጫ ጨዋታ እንግሊዝ ኢራንን በሰፊ የጎል ልዩነት አሸንፋለች። ስምንት ጎሎች ባስተናገደው የምድብ 2 መክፈቻ ጨዋታ እንግሊዝ 6 ለ 2 በሆነ ውጤት አሸናፊ ሆናለች። በኳታር ካሊፋ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተሻለ የምርምር ስራ ለሰሩ ተመራማሪዎች፣ ተማሪዎችና አሳታሚዎች እውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በየኮሌጆቹ የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ተመራማሪዎች፣ ተማሪዎችና አሳታሚዎች እውቅና ሰጥቷል። በስድስት ኪሎ ግቢ በተዘጋጀው መርሃ-ግብር ከዩኒቨርሲቲው የፕሮፌሰርነት ማዕረግ የሰጣቸው ተመራማሪዎችም ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።…

የቻይና ኤምባሲ ለመዲናዋ አስተዳደር የተለያዩ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ኤምባሲ የአዲስ አበባ ከተማን አሰራር የሚያጠናክሩ የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስ እና የአገልግሎት ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፥ “ኤምባሲው ያደረገልን ድጋፍ የከተማ አስተዳደራችን የአገልግሎት አሰጣጡን ይበልጥ ለማሻሻል…

የአውሮፓ ህብረት በጦርነት ለወደሙ ትምህርት ቤቶች የሚውል የ33 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በጦርነት ምክንያት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት የሚያስችል እና ለተማሪዎች ምገባ የሚውል የ33 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ጦርነቱ በተከሰተባቸው አካባቢዎች 8 ሺህ 500 ትምህርት ቤቶች መውደማቸውና 1 ሺህ 500…

ከ1 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁለተኛው ዙር ዜጎችን ወደ ሀገራቸው የመመለስ ስራ በዛሬው እለት ከ1 ሺህ በላይ ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ዜጎቹ ከሳዑዲ መንግስት ጋር በተደረሰው ስምምነት መሰረት በመጀመሪያው ዙር በተደረጉ 198 በረራዎች ከ71 ሺህ በላይ ዜጎችን…

ሊግ ኩባንያው በ8ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ በቀረቡ የሥነ ምግባር ጉዳዮችላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በ8ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ በቀረቡ የሥነ ምግባር ጉዳዮች ላይ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 8ኛ ሳምንት በተደረጉ ስምንት ጨዋታዎች አምስት ጨዋታዎች በመሸናነፍ እና…

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና የሱዳን ጠቅላላ የደህንነት አገልግሎት በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ልዑክ ከሱዳን ጠቅላላ የደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አህመድ ኢብራሂም አሊ ሙፍዲል እና ሌሎች ከፍተኛ የተቋሙ አመራሮች ጋር በመረጃና ደህንነት ጉዳዮች…

ሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ ተሽከርካሪዎች መቐለ ደረሱ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያየ ሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ ተሽከርካሪዎች መቐለ መድረሳቸውን የተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን አስታወቀ። ተሽከርካሪዎቹ ሕይወት አድን ድጋፍን ጨምሮ መድኃኒቶችን፣ የወደሙና የተጎዱ ቤቶችን መልሶ ለመገንባት የሚያገልግል እንዲሁም የተጎዱ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሌማት ትሩፋት ማስተዋወቂያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን በግልገል በለስ ከተማ የሌማት ትሩፋት ማስተዋወቂያ መርሐ ግብር ተካሄደ። በመርሐ ግብሩ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ፣ የግብርና ሚኒስትር አቶ ኡመር ሁሴን፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል…