መንግስት የሰላም ስምምነቱን መሰረት በማድረግ የሚጠበቅበትን ሃላፊነት እየተወጣ ነው – ዶ/ር ለገሰ ቱሉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት መሰረት በማድረግ የሚጠበቅበትን ሃላፊነት በተሟላ መልኩ እየተወጣ ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ አስታወቁ፡፡
አዎንታዊና ዘላቂ ሰላም የሚመነጨው ከውስጣዊ…