የሥራ ዕድል ፈጠራና ክህሎት የልማት ሥራዎች ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ስብራቶችን ማከም ይጠበቅባቸዋል-ሙፈሪሃት ካሚል
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ ዕድል ፈጠራና ክህሎት ልማት ሥራዎች ለዜጎች የሥራ ዕድልን ከማመቻቸት ባሻገር ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ስብራቶችን ማከም እንደሚጠበቅባቸው የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ተናገሩ፡፡
“ኢትዮጵያ በአዲስ ምዕራፍ፣ በአዲስ እሳቤ ላይ…