Fana: At a Speed of Life!

የኢሬቻ በዓል ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ ቅድመ ዝግጅት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ በዓል ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የኦሮሚያ ክልል አስተዳደርና ፀጥታ ቢሮ እና የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቁ፡፡ በዓሉ ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበር ከማድረግ አኳያ የተሠሩ የቅድመ ዝግጅት…

ኢሬቻ የገዳ ሥርዓት ፍልስፍና ነጸብራቅ የወንድማማችነት፣ የዕርቅና የይቅርታ በዓል ነው – አቶ ፈቃዱ ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ የገዳ ሥርዓት ፍልስፍና ነጸብራቅ የወንድማማችነት፣ የዕርቅና የይቅርታ በዓል ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ፈቃዱ ተሰማ ገለጹ። አቶ ፈቃዱ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት…

የኢሬቻ በዓል ሰላምን፣ አብሮነትን፣ ኢትዮጵያዊ አንድነትንና ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ ሊከበር ይገባል- አባ ገዳዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ በዓል ሰላምን፣ አብሮነትን፣ ኢትዮጵያዊ አንድነትንና ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ እንዲከበር አባገዳዎች ጥሪ አቀረቡ።   የቱለማ አባገዳና የኦሮሞ አባገዳዎች ህብረት ፀሐፊ ጎበና ሆላ እንዲሁም የጉጂ አባገዳና የኦሮሞ…

የአምራች ኢንተርፕራይዞችን የማምረት አቅም ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምራች ኢንተርፕራይዞችን የማምረት አቅም ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ገለጸ፡፡   የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡…

የትምህርት ሚኒስቴር እና የሰላም ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር እና የሰላም ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ ። ስምምነቱን የሰላም ሚኒስትር አቶ ብናልፍ አንዱ አለም እና የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተፈራርመውታል፡፡ ስምምነቱ ሚኒስቴር…

የሐረሪ ክልል ጤና ቢሮ ከ20 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ለጤና ተቋማት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ጤና ቢሮ ከ20 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ በክልሉ ለሚገኙ ጤና ተቋማት ድጋፍ አድርጓል። የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ያሲን አብዱላሂ እንዳሉት÷ የተደረገው ድጋፍ በክልሉ ያለው የጤና አገልግሎት በተለይም…

ዓለምአቀፉ ማኅበረሰብ አብሮነት፣ ትብብር እና ልማት ላይ እንዲያተኩር ቻይና ጠየቀች

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለምአቀፉ ማኅበረሰብ ልማት ላይ ትኩረት አድርጎ የአብሮነት እና ትብብር መንፈሱን እንዲያሳድግ በተመድ የቻይና ምክትል ቋሚ ተወካይ ዳይ ቢንግ ጠየቁ፡፡ ዳይ ቢንግ መልዕክታቸውን ያስተላለፉት በ77ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ መሆኑን ሲጂቲ…

ኢሬቻ የኦሮሞ ታላቅነት የሚታይበት መድረክ የሰላምና ወንድማማችነት ምልክት ነው- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ የኦሮሞ ታላቅነት የሚታይበት መድረክ የሰላምና ወንድማማችነት ምልክት ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኢሬቻን በዓል አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት÷ ባህል የማንነት መገለጫ…

የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ቢዩልደርስ አዋርድስ አቶ አይሸሽም ተካን ሸለመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው ባለሀብት አይሸሽም ተካ በአፍሪካ ምጣኔ ሀብት ዕድገት ላበረከቱት አስተዋጽኦ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ቢውለደር አዋርድስ ሽልማት አበረከተላቸው፡፡ የአፍሪካን ኢኮኖሚ በመገንባት ትልቅ ድርሻ ላበረከቱ ታዋቂ አልሚዎች እውቅና የሚሰጠው…

የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከባድ የግድያ፣ የውንብድና እና የዘረፋ ወንጀልን ሲፈጽሙ የነበሩ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር መዋላቸውን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ገለፀ።   የሽብር ተልዕኮ ተቀብለው በንፁሃን ዜጎች ላይ ሦስት(3) የግድያ፣…