Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ የባለሦስት እግር ተሽከርካሪ ትራንስፖርት አገልግሎት ከሚሰጡ ባለንብረቶች ጋር ውይይት ተካሔደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የባለሦስት እግር ትራንስፖርት አገልግሎት ከሚሰጡ ተሽከርካሪዎች ባለንብረቶች ማኅበራት መሪዎችና ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሔደ፡፡ የውይይቱ ዓላማ በትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥና በሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ዙሪያ የሚስተዋሉ…

በፕሪሚየር ሊጉ ባሕርዳር ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተካሄደዋል። 10 ሰአት ላይ በተደረገ የመጀመሪያው ጨዋታ ባሕርዳር ከተማ ኢትዮጵያ ቡናን 3 ለ 1 አሸንፏል፡፡ ፉአድ ፈረጃ፣ ፍፁም ጥላሁን እና ያሬድ ባየህ የባሕርዳርን ጎሎች ሲያስቆጥሩ…

በመዲናዋ የፊታችን እሁድ ለሚካሄደው ታላቁ ሩጫ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነገ በስቲያ በአዲስ አበባ የሚካሄደው ታላቁ ሩጫ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ይፋ አድርጓል፡፡ በዕለቱ መነሻውን መስቀል አደባባይ በማድረግ የሚጀመረው ውድድር በአዲስ አበባ ስታዲየም፣ በቡናና ሻይ…

ጋዜጠኞችና የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያዎች ዓለም አቀፉን የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔ እንዲያስተዋውቁ ተጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጋዜጠኞች እና የመንግሥት ተቋማት የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያዎች ዓለም አቀፉን የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔ በማስተዋወቅ ረገድ የበኩላቸውን እንዲወጡ ተጠየቁ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ለጋዜጠኞች እና ለመንግሥት ተቋማት የሕዝብ…

ላልተወሰነ ጊዜ የውጭ ምንዛሬ የማይፈቀድላቸው ከውጭ የሚገቡ ዕቃዎች ዝርዝር ላይ ማሻሻያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ላልተወሰነ ጊዜ የውጭ ምንዛሬ የማይፈቀድላቸው ከውጭ የሚገቡ ዕቃዎች ዝርዝር ላይ ማሻሻያ መደረጉን የገንዘብ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ከዚህ ቀደም ላልተወሰነ ጊዜ ተላልፎ በነበረው የውጭ ምንዛሬ የማይፈቀድላቸው ከውጭ የሚገቡ…

በሙሉ አቅም ማምረት አለመቻሉ እና የፍላጎት መጨመር የሲሚንቶ እጥረት እንዲከሰት ማድረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሁኑ ወቅት ለተከሰተው የሲሚንቶ ምርት እጥረት በሙሉ አቅም ማምረት አለመቻሉ እና የፍልጎት መጨመር መንስኤ መሆናቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የሲሚንቶን ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በትኩረት መስራት እንደሚገባም ሚኒስቴሩ…

አቶ ሙስጠፌ ከአሜሪካ የልማት ተራድኦ ድርጅት የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ከአሜሪካ የልማት ተራድኦ ድርጅት የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ዋና ዳይሬክተር ታይለር ቤክለማን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ላይ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ በኢትዮጵያ የአሜሪካ መንግስት ጉዳይ ፈፃሚ…

በሩብ ዓመቱ 50 ሚሊየን የሚጠጋ ብር እና 17 ኮንቴነሮች ተወረሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 49 ሚሊየን 868 ሺህ 465 ብር፣ 2 ተሽከርካሪዎች እና 119 ሺህ ዶላር ግምት ያላቸው 17 ኮንቴነሮች በመንግሥት ተወረሱ፡፡ በፍትሕ ሚኒስቴር የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ ጽ/ቤት ኃላፊ በረከት ማሞ እንደገለጹት÷…

የነዳጅ ድጎማ ማሻሻያ ለድጎማ ይወጣ የነበረን ወርሃዊ ወጪ ከ10 ቢሊየን ብር ወደ 4 ቢሊየን ዝቅ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ ድጎማ ማሻሻያ መንግስት ለድጎማ ያወጣው የነበረውን ወርሃዊ ወጪ ከ10 ቢሊየን ብር ወደ 4 ቢሊየን ብር ዝቅ ማድረጉን የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ገለጸ፡፡ ባለፉት ሶስት ወራት በነዳጅ ማደያዎች ላይ በተጣለ ተጨማሪ እሴት ታክስ ከ5 ቢሊየን…

የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ 12 ተሽከርካሪዎች በአፋር ክልል በኩል ወደ ትግራይ ጉዞ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ምግብ ፕሮግራም አስተባባሪነት የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ 12 ተሽከርካሪዎች በዛሬው ዕለት በአፋር ክልል በኩል ወደ ትግራይ ክልል ጉዞ ጀምረዋል፡፡ የዓለም የምግብ ፕሮግራም በአፋር ክልል በኩል ለትግራይ ክልል ህዝብ የሰብዓዊ እርዳታ እንዲደርስ…