በመዲናዋ የባለሦስት እግር ተሽከርካሪ ትራንስፖርት አገልግሎት ከሚሰጡ ባለንብረቶች ጋር ውይይት ተካሔደ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የባለሦስት እግር ትራንስፖርት አገልግሎት ከሚሰጡ ተሽከርካሪዎች ባለንብረቶች ማኅበራት መሪዎችና ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሔደ፡፡
የውይይቱ ዓላማ በትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥና በሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ዙሪያ የሚስተዋሉ…