ዓለምአቀፋዊ ዜና ተጨማሪ 9 ሀገራት ዓለም አቀፉን ድንበር ተሻጋሪ የንፋስ ኃይል ጥምረት ተቀላቀሉ Alemayehu Geremew Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብፅ ሻርም ኤል ሸክ እየተካሄደ በሚገኘው 27ኛው የዓየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ ላይ ተጨማሪ 9 ሀገራት የዓለም አቀፉን ድንበር ተሻጋሪ የንፋስ ኃይል ጥምረት መቀላቀላቸው ተሰምቷል፡፡ ጥምረቱን የተቀላቀሉት ዘጠኝ ሀገራትም ÷ ቤልጂየም ፣ ኮሎምቢያ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሶማሊያ የመረጃና ደኅንነት ኤጀንሲ ኃላፊ የተመራ ልዑክ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገባ ዮሐንስ ደርበው Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ ብሔራዊ መረጃና ደኅንነት ኤጀንሲ ዳይሬክተር ጀነራል ማሀድ ሞሐመድ የተመራ ልዑክ አዲስ አበባ መግባቱን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታውቋል። ልዑኩ ለሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮሚሽኑ በአማራና ትግራይ ክልሎች ከ342 ሚሊየን ብር በላይ የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረጉን ገለጸ Melaku Gedif Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራና ትግራይ ክልሎች ከጥቅምት 20 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ 342 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረጉን የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ የፖላንድ ኤምባሲ ለአብርሆት ቤተ-መፃሕፍት የተለያዩ መፃሕፍትን አበረከተ Feven Bishaw Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የፖላንድ አምባሳደር ፕርዜምስታው ቦባክን ጨምሮ ሌሎች የኤምባሲው ተወካዮች በተገኙበት መፃሕፍቶችን ለአብርሆት ቤተ-መፃሕፍት ኃላፊ ኢንጂነር ውብአየሁ ማሞ አበርክተዋል። አምባሳደሩ ዛሬ ከተደረገው የመጻህፍት እገዛ ባለፈ በቀጣይ ተቋሙን…
የሀገር ውስጥ ዜና በጦርነቱ ምክንያት ተፈናቅለው የነበሩ ከ140 ሺህ በላይ ወገኖች ወደቀያቸው መመለስ ጀመሩ Melaku Gedif Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነቱ ምክንያት ተፈናቅለው የነበሩ ከ140 ሺህ በላይ ወገኖች ወደ ቀደመ ቀያቸው መመለስ መጀመራቸውን የሰሜን ጎንደር ዞን አስታወቀ። የሰሜን ጎንደር ዞን አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ተጠሪ ጽሕፈት ቤት እንደገለጸው÷ በዞኑ ከተለያዩ ወረዳዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና በሐረሪ ክልል የ2015 በጀት ዓመት የበጋ መስኖ ልማት ሥራ በይፋ ተጀመረ Feven Bishaw Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ሁለተኛው ዙር የ2015 በጀት ዓመት የበጋ መስኖ ልማት ሥራ በይፋ ተጀምሯል። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ልማት ቢሮ ኃላፊ ሚስራ አብደላ እንደገለጹት÷ በክልሉ በ2015 በጀት ዓመት ከ4 ሺህ ሔክታር…
የሀገር ውስጥ ዜና ሁለት የዕደ ጥበብ ምርቶች በዓለም አቀፍ ምድብ የንግድ ምልክት ተመዘገቡ Feven Bishaw Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለት የኢትዮጵያ የዕደ ጥበብ ምርቶች በዓለም አቀፍ ምድብ የንግድ ምልክት (ብራንድ) መመዝገባቸውን የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በንግድ ምልክትነት የተመዘገቡት የዕደ ጥበብ ምርቶችም÷ የሐረር ጌይ ሞኦት (አለላ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የዓሊ ከተማ የአስፋልት መንገድ ግንባታ ተጠናቀቀ Alemayehu Geremew Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓሊ ከተማ የዋቤ ድልድይ ኮንክሪት አስፋልት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡ 56 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የአስፋልት መንገድ ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁን ተከትሎ ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ከመንገዶች…
ቢዝነስ ኢትዮጵያና ሳዑዲ አረቢያ በንግድና ኢንቨስትመንት ዘርፍ አጋርነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ Alemayehu Geremew Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከሳዑዲ አረቢያ አምባሳደር ፋሃድ አልሁማይዳኒ ጋር ተወያዩ። በውውይታቸው ወቅት በሀገራቱ ኢኮኖሚያዊ ትብብር ዙሪያ መምከራቸውን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታውቀዋል። በዚህ ወቅትም…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ከተማ የፖለቲካ ፖርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ለሰላም ስምምነቱ ተፈፃሚነት ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ ጠየቀ Tamrat Bishaw Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ የፖለቲካ ፖርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የሰላም ስምምነቱ በመርህ ደረጃ ተፈፃሚ እንዲሆን ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ ጠየቀ፡፡ ምክር ቤቱ ዛሬ በሰጠው መግለጫ በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ በኢትዮጵያ መንግስት እና በህወሓት መካከል…