Fana: At a Speed of Life!

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ወርቅ በሚመረተው ልክ ወደ ብሔራዊ ባንክ እየገባ አይደለም ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ወርቅ በሚመረተው ልክ ወደ ብሔራዊ ባንክ እየገባ አለመሆኑ ተገለጸ፡፡ በዘርፉ ላይ እየታየ ያለውን ችግር ለመፍታት እና የአሠራር የእርምት እርምጃዎች ለመውሰድ የሚስችል ውይይት በአሶሳ ከተማ ተካሂዷል፡፡ የማዕድን…

ቻይና ከማርስ ያገኘቻቸውን ሳይንሳዊ የምርምር ውጤቶች ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በማርስ የጠፈር ምርምሯ ያገኘቻቸውን ውጤቶች ይፋ አደረገች፡፡ የቻይና ብሄራዊ የጠፈር አስተዳደር ይፋ ባደረገው ውጤት መሰረት የቻይና ተመራማሪዎች በማርስ አቀማመጥና አጠቃላይ ገጽታ አፈጣጠር እና በውሃ እንቅስቃሴዎች መካከል ያለውን ግንኙነት…

ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካና የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት ቀጠናዊ የሚኒስትሮች ፎረምን እያስተናገደች ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካና የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት ቀጠናዊ የሚኒስትሮች ፎረም በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ "ቀጠናዊ የክህሎት እና የወጣቶች ሥራ ስምሪት" ቴክኒካል ቡድን ለማቋቋም በተደረገው ስምምነት መሠረት የአባል ሀገራቱ የቴክኒክ ቡድን…

የአይሻ ሁለት የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ከብሔራዊ የኃይል ቋት ጋር ተገናኘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአይሻ ሁለት የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክትን ከብሔራዊ የኃይል ቋት ጋር የማገናኘት ሥራ በስኬት መከናወኑ ተገለጸ፡፡ የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጁ ሙሉቀን ተሰማ እንደተናገሩት ÷ 40 ሜጋ የኤሌክትሪክ ኃይል የሚያመነጩ 16 የንፋስ ተርባይኖች…

ጆ ባይደን ቻይና በታይዋን ላይ ጥቃት ከፈጸመች አሜሪካ ታይዋንን እንደምትከላከል አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ቻይና በታይዋን ላይ ጥቃት የምትፈጽም ከሆነ ሀገራቸው ታይዋንን እንደምትከላከል አስታውቀዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ባይደን ከሲ ቢ ኤስ ቴሌቪዥን ጋር በነበራቸው ቆይታ÷ አሜሪካ ከታይዋን ጉዳይ ጋር በተያያዘ ከምትከተለው…

አሰልጣኝ ውበቱ ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከሱዳን ለምታደርገው የወዳጅነት ጨዋታ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ አቀረቡ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የፊፋ ኢንተርናሽናል ጨዋታዎች ወቅትን በመጠቀም ከሱዳን ብሄራዊ ቡድን ጋር መስከረም 13 እና መስከረም 16 አዲስ…

በአዲስ አበባ የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በሁሉም የመንግስትና የግል ትምህርት ተቋማትም መርሐ ግብሩ እየተካሄደ ነው፡፡ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተገኙት የአዲስ አበባ ትምህርት…

የአማራ ክልል የከተሞችና መሰረተ ልማት ቢሮ የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ ትውውቅ እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል የከተሞችና መሰረተ ልማት ቢሮ የ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማና የ2015 በጀት አመት ዕቅድ ትውውቅ እያካሄደ ነው። ቢሮው "ከተሞችን የለውጥና የብልፅግና ማዕከል እናደርጋለን" በሚል መሪ ቃል ነው በደብረ ማርቆስ ከተማ…

አምባሳደር ሐሰን ኢብራሂም የሹመት ደብዳቤያቸውን ለፕሬዚዳንት አል ሲሲ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብጽ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት አምባሳደር ሐሰን ኢብራሂም ሙሳ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለግብጹ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ አቀረቡ። ፕሬዚዳንት አል ሲሲ አዲስ አምባሳደሮችን በካይሮ አቀባበል ያደረጉላቸው ሲሆን፥ በቆይታቸው…

አሸባሪው ሕወሓትን የሚያወግዝ ሰላማዊ ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት ለ3ኛ ዙር የከፈተውን ጦርነት የሚያወግዝ እና አሜሪካ በሽብር ቡድኑ ላይ እርምጃ እንድትወስድ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ ተካሄደ። በሰላማዊ ሰልፉ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች እንዲሁም…