Fana: At a Speed of Life!

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ የተደረሰውን ስምምነት አስመልክተው የደስታ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት በኢፌዲሪ መንግሥት እና በህወሓት መካከል የተደረሰውን ስምምነት አስመልክተው ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ቅዱስ ተክለ ሃይማኖት የደስታ መልዕክት…

ከ42 ሀገራት የተውጣጡ አመራሮች የሣይንስ ሙዚየምን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ42 የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ የሚኒስቴር መስሪያ ቤት አመራሮች የሣይንስ ሙዚየምን ጎብኝተዋል፡፡ ጎብኝዎቹ የሣይንስ ሙዚየሙን ከጎበኙ በኋላ በሰጡት አስተያየት በተመለከቱት ነገር መደነቃቸውን ገልጸዋል፡፡ ሙዚየሙ እና በውስጡ የተመለከቷቸው…

የኢትዮ- ዩናይትድ ኪንግደም የንግድ ፎረም በለንደን እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አራተኛው የኢትዮጵያ እና ዩናይትድ ኪንግደም የንግድ ፎረም በለንደን የኢትዮጵያ ኤምባሲ እየተካሔደ ነው፡፡ ፎረሙን÷ በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር፣ ዋፋ ማርኬቲንግ እና ፕሮሞሽን፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ፣ በለንደን የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና…

የጅቡቲው ፕሬዚዳንት በመንግስት እና በህወሓት የተደረሰውን የሰላም ሰምምነት አደነቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ በአፍሪካ ህብረት አሸማጋይነት በኢትዮጵያ መንግስት እና በህወሓት መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት አድንቀዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ለቀጠናው ሰላም እና…

የደም ግፊት መንስኤ እና ምልክቶች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደም ግፊት ህመም ማለት በደም ስራችን ውስጥ ያለው ግፊት በሚለካበት ወቅት ከ140/90 በላይ ሲሆን ነው፡፡ ማንኛውም እድሜያቸው 30 ዓመትና ከዚያ በላይ የሆኑ ሰዎች ሁሉ ለደም ግፊት የመጋለጥ እድል ሊኖራቸው እንደሚችል ይነገራል ፡፡…

ሩሲያ የሰላም ስምምነቱ  ለኢትዮጵያ ሰላምና ብልጽግና መሰረት የሚጥል መሆኑን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ የፌዴራል መንግስትና ህወሓት የተፈራረሙት የሰላም ስምምነት ለኢትዮጵያ ሰላምና ብልጽግና መሰረት የሚጥል መሆኑን ገለጸች። የሩሲያ ኤምባሲ በኢትዮጵያ ባወጣው መግለጫ ÷ በፌዴራል መንግሥት እና በህወሓት መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት…

ኢትዮጵያ እያካሄደችው ላለው የመልሶ ማቋቋም ስራ ቻይና ድጋፏን አጠናክራ እንድትቀጥል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ኢትዮጵያ እያካሄደችው ላለው የመልሶ ማቋቋምና ግንባታ ስራ ቻይና የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንድትቀጥል ጠይቀዋል፡፡ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከቻይና ህዝብ ለውጭ ሀገራት ወዳጅነት ማህበር ምክትል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ”የሌማት ትሩፋት” መርሐ ግብርን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ''የሌማት ትሩፋት'' የተሰኛ ሀገር አቀፍ የእንስሳት ተዋጽዖ ልማት መርሐ ግብርን አስጀምረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፥ ዛሬ በአርባ ምንጭ ከተማ ‘የሌማት…

ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በሀገር መከላከያ ሰራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ መርሐ ግብር በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ተካሂዷል፡፡ መርሐ ግብሩ በቦንጋ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች ታስቦ የዋለ ሲሆን ፥ የክልሉ አመራሮች፣ የመንግስት ሰራተኞችና…

ሰሜን ኮሪያ በዓመት ለሰባተኛ ጊዜ አህጉር አቋራጭ ሚሳኤል አስወነጨፈች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ አህጉር አቋራጭ የባላስቲክ ሚሳኤል በዓመት ውስጥ ለሰባተኛ ጊዜ ማስወንጨፏ ተሰምቷል፡፡ ሚሳኤሉ 760 ኪሎ ሜትር ርቀት መጓዙን የደቡብ ኮሪያ መከላከያን ዋቢ ያደረገው የቢቢሲ ዘገባ ያመላክታል። ፒዮንግያንግ ከአህጉር አቋራጩ…