Fana: At a Speed of Life!

አንዳንድ ሀገራትና ተቋማት አሸባሪው ህወሓት የፈጸማቸውን አሰቃቂ ወንጀሎች ደብቀዋል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን የተለያዩ ወንጀሎችንና በደሎችን ቢፈጽምም አንዳንድ ሀገራትና ተቋማት የሚከተሉት የተዛባ አካሄድ እውነታው እንዳይወጣ አድርጓል ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡ በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ጉዳዮች ተመራማሪው ንጋቱ አበበ ከፋና…

የመስቀል፣ ደመራና ኢሬቻ በዓላት በሰላም እንዲጠናቀቁ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ሊጠናከሩ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩኔስኮ የተመዘገቡት የመስቀል፣ ደመራና ኢሬቻ በዓላት አከባበር ደማቅና ሰላማዊ በሆነ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ በመሠረተ ልማትና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት በተቀናጀ አግባብ ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ ተገለፀ። በምክትል…

የሶማሌ ክልል ዳያስፖራዎች የምክክር መድረክ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልልና የክልሉ ተወላጅ ዳያስፖራ የጋራ ምክክር መድረክ በጅግጅጋ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በምክክሩ ላይ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ፅህፈት ቤት ኃላፊ ዶክተር ሁሴን ሃሺ ቃሲምን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም ከተለያዩ…

በመዲናዋ በ699 ጤና ተቋማት ላይ የእርምት እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ምግብ መድሃኒት ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን ባካሄደው የደረጃ ልየታ 699 ጤና ተቋማት ላይ የእርምት እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አምደየሱስ አድነው፥…

አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በቤኒሻንጉል ክልል ለቱሪዝም ቀን እየተደረገ ያለውን ዝግጅት ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየተደረገ ያለውን የቱሪዝም ቀን ዝግጅት ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ በአምባሳደሯ የተመራው  ልዑክ በዛሬው እለት በክልሉ የሚገኘውን  የሼህ ሆጀሌ አልሃሰን የችሎት አዳራሽን…

በ130 ሚሊየን ዶላር የተገነባው “የሬድ ፎክስ” የመረጃ ማዕከል አገልግሎት መስጠት ጀመረ 

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ፓርክ በ130 ሚሊየን ዶላር የተገነባው “የሬድ ፎክስ ሶሉሽንስ ግሩፕ” የመረጃ ማዕከልና ዋና መስሪያ ቤት በይፋ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ የአገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት…

በአዳባ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን አዳባ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የስድስት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ አደጋው ከአዳባ ከተማ ወደ ላጆ ከተማ ሲጓዝ በነበረ መለስተኛ የህዝብ ማመላለሻ አይሱዙ መኪና ላይ በደረሰ የመገልበጥ አደጋ የተከሰተ መሆኑን…

ከብሄራዊ ቡድኑ ጋር በመቀጠሌ ደስተኛ ነኝ – አሰልጣኝ ውበቱ አባተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከብሄራዊ ቡድኑ ጋር በመቀጠሌ ደስተኛ ነኝ ሲሉ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ተናገሩ፡፡ አሰልጣኙ ባሳለፍነው ዓርብ  ተጨማሪ የሁለት ዓመት ውል  ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር መፈራረማቸውን ተከትሎ  በዛሬው ዕለት ጋዜጣዊ…

የመስቀል፣ ደመራና የኢሬቻ በዓላት አከባበርን አስመልክቶ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መጪዎቹ የመስቀል፣ ደመራና የኢሬቻ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ለማስቻል ያለመ ውይይት ተካሄደ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ውይይቱን ከማዕከል እስከ ወረዳ ከሚገኙ የፀጥታ መዋቅሮችና ባለድርሻ አካላት ጋር ነው ያደረገው።…

የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለጤናማ ህይወት 

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መደበኛ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ ጤናማ ህይወትን ለመምራት ያስችላል፡፡ መደበኛ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ ከሚሰጠን ዘርፈ ብዙ የጤና በረከቶች ውስጥ የሚከተሉት ዋና ዋናዎቹ ናቸው፡፡ ክብደትን ለመቀነስ ዋነኛ መፍትሄ ሲሆን…