Fana: At a Speed of Life!

የጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት አመራርና ሰራተኞች ለመከላከያ ሠራዊት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት አመራርና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ደም ለግሰዋል። በፅሕፈት ቤቱ የብቃትና ሰው ሃብት አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሽብሩ አባዲማ በዚህ ወቅት እንደተናገሩት ሰራተኞችና አመራሮች ከዚህ ቀደም…

የብሔራዊ የመታወቂያ ቀን እና ዲጅታል መታወቂያ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ የመታወቂያ ቀን እና የብሔራዊ ዲጅታል መታወቂያ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በሸራተን አዲስ ሆቴል ተካሄደ፡፡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ሶካ፥ ብሔራዊ ዲጅታል መታወቂያ…

ፋሲል ከነማ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የመጀመሪያ የቅድመ ማጣሪያ ወደ ቀጣዩ ዙር አለፈ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የመጀመሪያ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ከቡሩንዲው ቡማሙሩ ጋር የተጫወተው ፋሲል ከነማ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፉን አረጋግጧል። ፋሲል ከነማ በዛሬው እለት በመልስ ጨዋታው 1 ለ 0 ቢሸነፍም በድምር 3ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ…

በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ያለው ግጭት መፍትሄ እንዲያገኝ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አሸባሪው ህወሓትን ተጠያቂ ማድረግ አለበት- ፕ/ር አን ፊትዝ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ያለው ግጭት መፍትሄ እንዲያገኝ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አሸባሪው ህወሓትን ተጠያቂ ማድረግ እንዳለበት ፕሮፌሰር አን ፊትዝ ጌራልድ ገለጹ። በካናዳ ዓለም አቀፍ የጸጥታ ጉዳዮች ተመራማሪ…

በሶማሌ ክልል የኩፍኝ መከላከያ ክትባት መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የኩፍኝ መከላከያ ክትባት መርሐ ግብር መሰጠት ተጀምሯል፡፡ የክትባት ዘመቻው በሀገር አቀፍ ደረጃ በ22 ወረዳዎች የሚካሄድ ሲሆን በሶማሌ ክልል 11 ወረዳዎች  ክትባቱ እንደሚሰጥ ነው የተገለፀው፡፡ ዘመቻው በሚካሄድባቸው አራት…

የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ኢንቨስትመንትንና አስመጪዎችን የሚያበረታታ የታክስ ማሻሻያ ተግባራዊ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ኢንቨስትመንት ላይ የሚሰማሩ ኢንዱስትሪዎችን እና አስመጪዎችን የሚያበረታታ እንዲሁም ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርግ የታክስ ማሻሻያ ተግባራዊ መደረጉን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በዚህም የታክስ ማሻሻያ ከውጭ የሚገቡም…

የኒውክሌር ስምምነት ላይ ለመድረስ ማዕቀቦች መነሳት አለባቸው- ኢራን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢራን ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲ የኒውክሌር ስምምነት ላይ ለመድረስ አሜሪካ የጣለቻቸውን ማዕቀቦች ማንሳት እንዳለባት ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ኢራን የኒውክሌር ጦር መሳሪያ መርሐ ግብሯ በዘላቂነት ለማስወገድ ከአሜሪካ በኩል አስተማማኝ ዋስትና ልታገኝ…

ኢትዮጵያዊው ወጣት 220 ሜትር ርዝመት ያለው የአንገት ልብስ ሰራ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ድንቃድንቅ መዝገብ በኢትዮጵያ 220 ሜትር ርዝመት ያለውን የአንገት ልብስ መዘገበ፡፡ በወጣት ወንድምአገኝ ዳምጠው የተዘጋጀው እና 220 ሜትር ርዝመት ያለው የአንገት ልብስ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ነው ተብሏል። በዓለም ላይ ትልቁ…

12ኛው የጣና ፎረም ጉባዔ በጥቅምት ወር ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣና ፎረም በመጪው ጥቅምት ወር አጋማሽ በባሕርዳር ከተማ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ የ2015 ዓ.ም ጣና ፎረም ጉባዔ ቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን አስመልክቶ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ከጣና ፎረም አዘጋጅ ኮሚቴ ጋር ተወያይተዋል።…

የኦሮሚያ ክልል ለሀገር መከላከያ ሠራዊት 3 ሺህ 656 የእርድ እንስሳት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ለሁለተኛ ጊዜ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት 3 ሺህ 656 የእርድ እንስሳት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ክልሉ 1 ሺህ 411 ሰንጋ ፣ 1 ሺህ 85 ፍየል ፣ 1 ሺህ 160 በግ በድምሩ 3 ሺህ 656 የእርድ እንስሳት ነው ድጋፍ ያደረገው፡፡…