ከኅዳሴ ግድብ የሚመረተው ኃይል ወደ ዋናው ግሪድ እንዲገባ የሚካሄደው የመስመር ጥገና እና ፍተሻ ሥራ በቀጣይ ሣምንት ይጀመራል
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኅዳሴ ግድብ የሚመረተው የኤሌክትሪክ ኃይል ወደ ዋናው ግሪድ እንዲገባ የሚካሄደው የመስመር ጥገና እና ፍተሻ ሥራ በሚቀጥለው ሣምንት እንደሚጀመር የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ።
የኃይል ማስተላለፊያ መስመሩ በኦሮሚያ እና በቤኒሻንጉል…