Fana: At a Speed of Life!

በጀመርነው አዲስ ዓመት ስንዴን ለውጪ ሀገር ገበያ ለማቅረብ ወደያዝነው ግብ ቀርበናል -ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀመርነው የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ስንዴን ለውጪ ሀገር ገበያ ለማቅረብ ወደያዝነው ግብ ቀርበናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች…

ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ የግል መገልገያ እቃዎች መመሪያ ተሻሻለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ የግል መገልገያ እቃዎች መመሪያ መሻሻሉን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የግል መገልገያ እቃዎች ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡበትን ሁኔታ የሚወስነው በሥራ ላይ ያለው መመሪያ ለሕገ ወጥ ንግድ በር የከፈተና የአገልግሎት አሰጣጡ…

አሜሪካ ለዩክሬን የረጅም ርቀት ሚሳኤል ከሰጠች ሩሲያ ራሷን ለመከላከል የትኛውንም አማራጭ እንደምትጠቀም አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለዩክሬን የረጅም ርቀት ሚሳኤል ድጋፍ የምታደርግ ከሆነ ሩሲያ ራሷን ለመከላከል የትኛውንም አማራጭ እጠቀማለሁ ስትል አስጠነቀቀች፡፡ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማርያ ዛካሪቫስ እንደገለጹት÷አሜሪካ ከዓለም አቀፍ ህግ ውጪ…

ለፌዴራል ሥርዓቱ መጎልበት ተቋማዊ አደረጃጀቶችን መዘርጋት እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለፌዴራል ሥርዓቱ መጎልበት እና ለሕዝቦች ፍትሐዊ ተጠቃሚነት ተቋማዊ አደረጃጀቶችንና አሰራሮችን መዘርጋት እንደሚገባ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ገለፀ፡፡ ምክር ቤቱ ከፎረም ኦፍ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በባሕርዳር ከተማ…

አዲሱ የስርዓተ ትምህርት ትግበራ ችግር ፈቺ የሆነ ትውልድን ለመፍጠር ሚናው ከፍ ያለ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የስርዓተ ትምህርት ትግበራ ሀገር በቀል እውቀትን በመጠቀም ችግር ፈቺ የሆነ ትውልድን ለመፍጠር ሚናው ከፍ ያለ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር አዲሱን ስርዓተ ትምህርት የሙከራ ጊዜ ትግበራ እና የሙሉ ጊዜ ትግበራን አስመልክቶ መግለጫ…

የምሥራቅ ባሌ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ ባሌ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያለው የአይነትና የስንቅ ድጋፍ አድርገዋል። የሀገር ሉዓላዊነትን ለማስከበር እየተዋደቁ ላሉት የመከላከያ ሰራዊትና ሌሎች የጸጥታ ሀይሎች ደጀንነታቸውን…

ፋሲል ከነማ ከብሩንዲው ቡማሙሩ ክለብ ጋር የመልስ ጨዋታውን ዛሬ ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋሲል ከነማ ከብሩንዲው ቡማሙሩ ክለብ ጋር የአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የቅድመ-ማጣሪያ የመልስ ጨዋታውን ዛሬ ያደርጋል፡፡ የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ ከቀኑ 10 ሰአት ላይ 10 ሺህ ተመልካች በሚያስተናግደው የታንዛንያው አዛም ኮምፕሌክስ ስታዲየም…

በአየር ንብረት ላይ የሚመክረው የአፍሪካ ሚኒስትሮች ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአየር ንብረት ላይ የሚመክረው 18ኛው የአፍሪካ ሚኒስትሮች ጉባኤ በሴኔጋል ዳካር እየተካሄደ ነው፡፡ ሚኒስትሮቹ በአፍሪካ ኢኮኖሚ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ በሚያሳድሩ የጤና፣ የምግብ፣ የኃይል እና የገንዘብ ቀውስ ላይ እንደሚመክሩ…

ከኮቪድ-19 ጋር ተያይዞ መረጃዎችን በመጠቀም ረገድ የሃይማኖት ተቋማትን አቅም ማጎልበቻ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጋር ተያይዞ መረጃዎችን እና የተግባቦት መንገዶችን በመጠቀም ረገድ የሃይማኖት ተቋማትን አቅም ማጎልበቻ መርሐግብር ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ እና በኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር በጋራ የተዘጋጀ…