Fana: At a Speed of Life!

“ኢትዮጵያን ከባዕዳን ጣልቃ ገብነት ለመታደግ ያለ ልዩነት እንቆማለን” – ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፖለቲካ ልዩነት በላይ የሆነችውን ኢትዮጵያ ከባዕዳን ጣልቃ ገብነት ለመታደግ ያለ ልዩነት እንደሚቆሙ የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ገለጹ፡፡ አሸባሪውን የህወሓት ቡድን ለማዳን እየተደረጉ ያሉ ጣልቃ የመግባት ፍላጎቶች እውነታን የካዱ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አርባ ምንጭ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አርባ ምንጭ ከተማ ገብተዋል፡፡ በቆይታቸውም የተለያዩ የልማት ስራዎችን ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/…

“ቡድኑ ትጥቅ ፈትቶ ፖለቲካዊ ኅልውናው ማክተም አለበት” – አብን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ መንግስትና በአሸባሪው ህውሓት መካከል በሚካሄደው የሠላም ንግግር ቡድኑ ትጥቅ እንዲፈታ እና ፖለቲካዊ ኅልውናው እንዲያከትም መደረግ አለበት ሲል የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ “አብን” ገለጸ፡፡ “አብን” በኢትዮጵያ መንግስትና በአሸባሪው ህወሓት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለአፍሪካ አንድነትና ፓን አፍሪካኒዝም አስተዋጽኦ ላደረጉ የአፍሪካ ሀገራት የቀድሞ መሪ ቤተሰቦች ሽልማት አበረከቱ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴን ጨምሮ ለአፍሪካ አንድነትና ፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ አስተዋጽኦ ላደረጉ 17 የአፍሪካ ሀገራት የቀድሞ መሪ ቤተሰቦች ሽልማት አበረከቱ። የአፍሪካ ወጣት መሪዎች ጉባኤ ማጠቃለያ…

ኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ በ”ጂኦስፓሻል” ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ደቡብ ኮሪያ በ"ጂኦስፓሻል "ዘርፍ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ በከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫለቱ ሳኒ የተመራ የልኡካን ቡድን በኪንቴክስ ደቡብ ኮሪያ በፈረንጆቹ ከህዳር 2 እስከ 4 ለሚካሄደው "ስማርት…

በመከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ የፊታችን ሐሙስ በኦሮሚያ እና ጋምቤላ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመውን ጥቃት “መቼም አንረሳውም” በሚል መሪ ሐሳብ በኦሮሚያ እና በጋምቤላ ክልሎች ጥቅምት 24 ቀን 2015ዓ.ም ታስቦ ይውላል። ይህንን አስመልክቶ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ባወጣው መግለጫ÷…

በአህጉሪቱ የተቀናጀ የመሰረተ ልማት ትስስር በመፍጠር የወጣቶችን ተጠቃሚነት ማጎልበት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ አህጉር የተቀናጀ የመሰረተ ልማት ትስስር በመፍጠር የወጣቶችን ተጠቃሚነት ማጎልበት እንደሚገባ  የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ ተናገሩ፡፡ ሰሞኑን በተካሄደው የአፍሪካ ወጣቶች ጉባዔ የቀድሞ መሪዎች በፓን አፍሪካኒዝም ላይ…

በከባድ ሰው መግደል ወንጀል የተከሰሰው ግለሰብ በ21 ዓመት ከ6 ወር ጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚገም ወረዳ በከባድ ሰው መግደል ወንጀል የተከሰሰው ግለሰብ በ21 ዓመት ከ6 ወር ጽኑ እስራት ተቀጣ:: ተከሳሽ ወንድሜ አለሙ ሆን ብሎ ሰው ለመግደል በማሰብ ጳጉሜን 5 ቀን 2013 ዓ.ም ከምሽቱ በግምት 12 ሰዓት በዚገም ወረዳ አበራች ዛዝብል…

አፍሪካውያን ተመራማሪዎች ለአየር ንብረት ለውጥ ተፈጥሮን መሰረት ያደረገ መፍትሄ እንዲሰጥ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ተመራማሪዎች ለአየር ንብረት ለውጥ ተፈጥሮን መሰረት ያደረገ መፍትሄ እንዲሰጥ ጠየቁ፡፡ የአፍሪካን የተፈጥሮ ሐብቶች በመጠቀም አረንጓዴና የአየር ንብረቷ የተመቸ አኅጉር መፍጠር ቀላልና ዘላቂ መፍትሄ ነው ብለዋል፡፡ በኬንያ መዲና…

በበጋ መስኖ 1 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ ስንዴ ለማልማት ታቅዷል – የግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጋ መስኖ ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ ስንዴ ለማልማት መታቀዱን የግብርና ሚኒስቴሩ አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የእርሻና ሆርቲካልቸር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር መለስ መኮንን በሰጡት መግለጫ ÷በመስኖ ስንዴ ከሚለማው መሬትም…