“ኢትዮጵያን ከባዕዳን ጣልቃ ገብነት ለመታደግ ያለ ልዩነት እንቆማለን” – ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፖለቲካ ልዩነት በላይ የሆነችውን ኢትዮጵያ ከባዕዳን ጣልቃ ገብነት ለመታደግ ያለ ልዩነት እንደሚቆሙ የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ገለጹ፡፡
አሸባሪውን የህወሓት ቡድን ለማዳን እየተደረጉ ያሉ ጣልቃ የመግባት ፍላጎቶች እውነታን የካዱ…