አቶ እርስቱ ይርዳው በጉራጌ ዞን ማረቆ ወረዳ በኩታ ገጠም እየለማ ያለ የስንዴ ሰብል እየጎበኙ ነው
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በጉራጌ ዞን በማረቆ ወረዳ በዘንድሮው የመኸር አዝመራ በኩታ ገጠም የአስተራረስ ዘዴ እየለማ ያለ የስንዴ ማሳን እየጎበኙ ነው።
ርዕሰ መስተዳድሩ…