ከአሸባሪው ትህነግ ተልዕኮ ተቀብለው የህዝብን ሰላም ሲያውኩ የነበሩ 19 የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአሸባሪው ትህነግ ተልዕኮ ተቀብለው በአዲስ አበባ እና አካባቢው የህዝብን ሰላም ሲያውኩ የነበሩ 19 የሽብር ቡድን አባላት በተደረገው ከፍተኛ ዘመቻ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ፡፡
ጠላቶች አዲስ…