በአዲሱ አመት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የልማት ስራዎች ይከናወናሉ- ከንቲባ ከድር ጁሃር
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡና የከተማዋን እድገት የሚያንፀባርቁ የልማት ስራዎች ይከናወናሉ ሲሉ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ተናግረዋል፡፡
የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ለ2015 አዲስ ዓመት…