Fana: At a Speed of Life!

የጤና ሚኒስቴር ያሰባሰበውን የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ለአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማትና ሠራተኞቹ ያሰባሰበውን የትምህርት ቁሳቁስ ለአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስረከበ። ድጋፉን ያስረከቡት የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ÷ ይህኛው ድጋፍ የበፊቶቹ ጊዜያትድጋፎች አንዱ አካል መሆኑን ገልጸዋል፡፡…

25 ተቋማት በ“ኦንላይን” አገልግሎት እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 25 ተቋማት 326 የአገልግሎት ዘርፎችን በ“ኦንላይን” እየሰጡ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር  አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የኤሌክትሮኒክስ አገልግሎት ካለማላቸው ተቋማት ጋር የ”አገልግሎት ቀን” አከባበርን በማስመልከት ተወያይቷል።…

አዲሱ ዓመት ህወሓት የከፈተብንን ጦርነት ቀልብሰን ትላልቅ ድሎችን የምናስመዘግብበት ሊሆን ይገባል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 ህወሓት ለሦስተኛ ጊዜ የከፈተብንን ጦርነት ቀልብሰን ትላልቅ ድሎችን ለማስመዝገብ የምንሠራበት ሊሆን ይገባል ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ አዲሱን ዓመት አስመልክተው…

2 ዞኖች ለመከላከያ ሠራዊት ከ47 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀዲያ እና ደቡብ ጎንደር ዞኖች ለመከላከያ ሠራዊት ከ47 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የአይነት ድጋፍ አደረጉ፡፡ የሀዲያ ዞን ሕዝብና አስተዳደር 42 ሚሊየን 131 ሺህ ብር ብር ግምት ያላቸው÷ 350 ሰንጋ፣ 542 ፍየልና በግ…

በፕሮቪደንት ፈንድ ተጠቃሚ የሆኑ ሰራተኞች ከመስከረም 1 ቀን ጀምሮ በጡረታ ዐቅድ ይካተታሉ ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕሮቪደንት ፈንድ ተጠቃሚ የሆኑ ሰራተኞችን ወደ ጡረታ ዐቅድ የማካተት አሰራር ከመስከረም 1 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም የግል ድርጅቶች ተግባራዊ እንደሚደረግ የግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር አስታወቀ።…

“ከአሸባሪው ህወሓት ጎን የቆሙ መገናኛ ብዙኃን ግጭቱን እያባባሱት ነው” – አልስተር ቶምሰን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንዳንድ ዓለምአቀፍ መገናኛ ብዙኃን የተሳሳተ ዘገባ በኢትዮጵያ ሰሜኑ የሀገሪቷ ክፍል የቀጠለውን ግጭት ይበልጥ እያወሳሰበው መሆኑን ኒውዝላንዳዊው ጋዜጠኛ እና የጂኦፖለቲካ ተንታኝ አልስተር ቶምሰን ገለጸ፡፡ መገናኛ ብዙኃኑ በታቀደ መልኩ በዘገባቸው…

አርቲስቶች ጳጉሜን 5 ለሚከበረው የአንድነት ቀን የሙዚቃ ክሊፕ ሰርተው አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስቶች ጳጉሜን 5 ቀን ለሚከበረው የአንድነት ቀን “ስናብር ስናምር የተሰኘ” የሙዚቃ ክሊፕ ሰርተው አስረከቡ፡፡   አርቲስቶቹ ስለ አንድነት፣ ሰላም፣ ፍቅር እና መተሳሰብ የሚሰብኩ የሙዚቃ ስራዎችን በአጭር ጊዜ ውስጥ ሰርተው…

በትግራይ ሕዝብ ስም የሚገባው ሰብዓዊ ድጋፍ ለአሸባሪው ቡድን ውሏል – ምርኮኞች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለትግራይ ሕዝብ ተብሎ የሚገባው የዕርዳታ እህልና መድሃኒት ለአሸባሪው ህወሓት እየዋለ መሆኑን የቡድኑ ታጣቂዎች አጋለጡ፡፡ በወልቃይት ግንባር እጃቸውን ለመከላከያ ሠራዊቱ የሰጡ የቡድኑ ታጣቂዎች እንደገለጹት፥ ንፁሃንን በግፍ መግደል ፣ ንብረት…

በአዲሱ ዓመት የህወሓትን ወረራ በመቀልበስ የሕዝቡን ውስጣዊ አንድነት እናስጠብቃለን – ር/መስተዳድር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 አዲስ ዓመት የተጋረጠብንን የአሻባሪው ህወሓት ወረራ በመቀልበስ የሕዝባችንን ውስጣዊ አንድነት እናስጠብቃለን ሲሉ አማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ባለፈው ዓመት አሸባሪው ህወሓት ሰላም ወዳዱ…

የጉራጌ  እና የጎፋ ዞኖች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የሰንጋ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉራጌ  እና የጎፋ ዞኖች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት 626 የእርድ ሰንጋ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የጉራጌ ዞን የብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ክፍሌ ለማ ÷ አሸባሪው ህወሓትን  ለመደምሰስ በሚደረገው ጥረት የዞኑ ህዝብ ከመከላከያ ሰራዊት ጎን…