Fana: At a Speed of Life!

ቤጂንግ ለሚገኙ የአፍሪካ ከፍተኛ ዲፕሎማቶች በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ገለጻ ተሠጠ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ቤጂንግ ለሚገኙ የአፍሪካ ኅብረት የሠላምና ጸጥታ ምክር ቤት አባላት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ገለጻ ሠጡ፡፡ በመርሐ-ግብሩ ላይ በተ.መ.ድ የጸጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባል በመሆን እያገለገሉ የሚገኙ…

የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ስንት ሰዓት ይታወጃል?

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ ዓመት ኢትዮጵያውያን በየዓመቱ በታላቅ ስሜት ከሚያከብሯቸው በዓላት አንዱ ነው። በኢትዮጵያ የዘመን ስሌት መሰረት፥ ዓመት ተሸኝቶ አዲስ ዓመት የሚጀመርበት ዕለት “ዓውደ ዓመት፣ አዲስ ዓመት፣ ዕንቁጣጣሽ፣ የዘመን መለወጫ” እየተባለ…

የኢንግሊዟ ንግስት ኤልሳቤጥ ሁለተኛ አረፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንግሊዟ ንግስት ኤልሳቤጥ ሁለተኛ አረፉ። ለ70 ዓመት በንግስትነት ያገለገሉት ንግስት ኤልሳቤጥ በ96 ዓመታቸው ዛሬ አርፍዋል። በኪንግሃም ቤተመንግስት እረፍታቸውን ማምሻውን ይፋ አድርጓል። የንግስቲቱ የጤና ሁኔታ…

ኢትዮጰያ የአየር ንብረት ለውጥ ጉዳይን በ10 ዓመት እቅዷ ላይ በማካተት በትኩረት እየሰራች ነው – ዶ/ር ፍጹም አሰፋ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጰያ የአካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥን በ10 ዓመት እቅዷ ላይ በማካተት በትኩረት እየሰራች መሆኑን የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ ከዴንማርክ አምባሳደር ብራሰሚዝ ሲንድ ቢጄርግ እና ከዓለም የሪሶርስ…

አምባሳደር ደሚቱ መንግስት ሰላምን ለማስፈን እያከናወናቸው ስላሉ ተግባራት ለስሎቬኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብራሩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን የሰላም አማራጮችን አሻፈረኝ ብሎ የጥፋት እጆቹን ለጦርነት በመዘርጋት በሰላማዊ ዜጎች ላይ ጥፋት ማድረሱን በጣሊያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሚቱ ሀምቢሳ ገለጹ፡፡ አምባሳደር ደሚቱ ከስሎቬኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ታንጃ…

ኢትዮ ቴሌኮም በጅማና ወላይታ ሶዶ ከተሞች የመማሪያ ደብተር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮ ቴሌኮም አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ በጅማ እና በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ለሚገኙ ተማሪዎች የመማሪያ ደብተር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ በጅማ ለሚገኙ 3 ሺህ 999 እና በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ለሚገኙ 200 አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች ነው…

አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ ከአሜሪካ ኮንግረስ የውጭ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሠ-መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ ከአሜሪካ ኮንግረስ የውጭ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴ ልዑክና ከአሜሪካ ተራድዖ ድርጅት የሥራ ኃላፊዎች ጋር በጽኅፈት ቤታቸው ተወያዩ። ልዑኩ በስቴቨን ሊቦደር የተመራ ሲሆን፥ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ተራድዖ…

የኦሮሚያ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት ከ101 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ለመከላከያ ሠራዊት የአዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ ከ101ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የዓይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የገቢዎች ቢሮ ሃላፊ ወይዘሮ መስከረም ደበበ…

የጤና ሚኒስቴር ያሰባሰበውን የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ለአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማትና ሠራተኞቹ ያሰባሰበውን የትምህርት ቁሳቁስ ለአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስረከበ። ድጋፉን ያስረከቡት የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ÷ ይህኛው ድጋፍ የበፊቶቹ ጊዜያትድጋፎች አንዱ አካል መሆኑን ገልጸዋል፡፡…

25 ተቋማት በ“ኦንላይን” አገልግሎት እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 25 ተቋማት 326 የአገልግሎት ዘርፎችን በ“ኦንላይን” እየሰጡ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር  አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የኤሌክትሮኒክስ አገልግሎት ካለማላቸው ተቋማት ጋር የ”አገልግሎት ቀን” አከባበርን በማስመልከት ተወያይቷል።…