የሀገር ውስጥ ዜና ቤጂንግ ለሚገኙ የአፍሪካ ከፍተኛ ዲፕሎማቶች በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ገለጻ ተሠጠ Alemayehu Geremew Sep 8, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ቤጂንግ ለሚገኙ የአፍሪካ ኅብረት የሠላምና ጸጥታ ምክር ቤት አባላት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ገለጻ ሠጡ፡፡ በመርሐ-ግብሩ ላይ በተ.መ.ድ የጸጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባል በመሆን እያገለገሉ የሚገኙ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ስንት ሰዓት ይታወጃል? Meseret Awoke Sep 8, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ ዓመት ኢትዮጵያውያን በየዓመቱ በታላቅ ስሜት ከሚያከብሯቸው በዓላት አንዱ ነው። በኢትዮጵያ የዘመን ስሌት መሰረት፥ ዓመት ተሸኝቶ አዲስ ዓመት የሚጀመርበት ዕለት “ዓውደ ዓመት፣ አዲስ ዓመት፣ ዕንቁጣጣሽ፣ የዘመን መለወጫ” እየተባለ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የኢንግሊዟ ንግስት ኤልሳቤጥ ሁለተኛ አረፉ Mekoya Hailemariam Sep 8, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንግሊዟ ንግስት ኤልሳቤጥ ሁለተኛ አረፉ። ለ70 ዓመት በንግስትነት ያገለገሉት ንግስት ኤልሳቤጥ በ96 ዓመታቸው ዛሬ አርፍዋል። በኪንግሃም ቤተመንግስት እረፍታቸውን ማምሻውን ይፋ አድርጓል። የንግስቲቱ የጤና ሁኔታ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጰያ የአየር ንብረት ለውጥ ጉዳይን በ10 ዓመት እቅዷ ላይ በማካተት በትኩረት እየሰራች ነው – ዶ/ር ፍጹም አሰፋ Meseret Awoke Sep 8, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጰያ የአካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥን በ10 ዓመት እቅዷ ላይ በማካተት በትኩረት እየሰራች መሆኑን የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ ከዴንማርክ አምባሳደር ብራሰሚዝ ሲንድ ቢጄርግ እና ከዓለም የሪሶርስ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ደሚቱ መንግስት ሰላምን ለማስፈን እያከናወናቸው ስላሉ ተግባራት ለስሎቬኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብራሩ Amele Demsew Sep 8, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን የሰላም አማራጮችን አሻፈረኝ ብሎ የጥፋት እጆቹን ለጦርነት በመዘርጋት በሰላማዊ ዜጎች ላይ ጥፋት ማድረሱን በጣሊያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሚቱ ሀምቢሳ ገለጹ፡፡ አምባሳደር ደሚቱ ከስሎቬኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ታንጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮ ቴሌኮም በጅማና ወላይታ ሶዶ ከተሞች የመማሪያ ደብተር ድጋፍ አደረገ Alemayehu Geremew Sep 8, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮ ቴሌኮም አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ በጅማ እና በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ለሚገኙ ተማሪዎች የመማሪያ ደብተር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ በጅማ ለሚገኙ 3 ሺህ 999 እና በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ለሚገኙ 200 አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ ከአሜሪካ ኮንግረስ የውጭ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር ተወያዩ Alemayehu Geremew Sep 8, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሠ-መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ ከአሜሪካ ኮንግረስ የውጭ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴ ልዑክና ከአሜሪካ ተራድዖ ድርጅት የሥራ ኃላፊዎች ጋር በጽኅፈት ቤታቸው ተወያዩ። ልዑኩ በስቴቨን ሊቦደር የተመራ ሲሆን፥ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ተራድዖ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦሮሚያ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት ከ101 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ Meseret Awoke Sep 8, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ለመከላከያ ሠራዊት የአዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ ከ101ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የዓይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የገቢዎች ቢሮ ሃላፊ ወይዘሮ መስከረም ደበበ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጤና ሚኒስቴር ያሰባሰበውን የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ለአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስረከበ Mikias Ayele Sep 8, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማትና ሠራተኞቹ ያሰባሰበውን የትምህርት ቁሳቁስ ለአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስረከበ። ድጋፉን ያስረከቡት የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ÷ ይህኛው ድጋፍ የበፊቶቹ ጊዜያትድጋፎች አንዱ አካል መሆኑን ገልጸዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና 25 ተቋማት በ“ኦንላይን” አገልግሎት እየሰጡ ነው Mikias Ayele Sep 8, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 25 ተቋማት 326 የአገልግሎት ዘርፎችን በ“ኦንላይን” እየሰጡ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የኤሌክትሮኒክስ አገልግሎት ካለማላቸው ተቋማት ጋር የ”አገልግሎት ቀን” አከባበርን በማስመልከት ተወያይቷል።…