በ22 ሚሊየን ብር ወጪ የሚተገበር የመጀመሪያ ደረጃ ጤና እንክብካቤ አገልግሎት ማሻሻያ ኘሮጀክት ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ22 ሚሊየን ብር ወጪ በ8 ክልሎች የሚተገበር የመጀመሪያ ደረጃ ጤና እንክብካቤ አገልግሎት ማሻሻያ ኘሮጀክት ይፋ ሆኗል፡፡
"አምሪፍ ኼልዝ ኢትዮጵያ እና ጂ ኤስ አይ" በተሰኙ አጋር ድርጅቶች ቅንጅት የሚተገበረው ፕሮጀክቱ በአምስት ዓመታት…