የሀገር ውስጥ ዜና መቻቻል፣ መከባባር ፣ መማማርና እውቀት የሰላም ምንጮች ናቸው -ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ Mikias Ayele Sep 8, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)መቻቻል፣ መከባባር ፣ መማማርና እውቀት የሰላም ምንጮች ናቸው ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ዛሬ ሀገር አቀፍ የሰላም ቀን "ሰላም ለኢትዮጵያ" በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ነው፡፡ ቀኑን አስመልክቶ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ብናልፍ አንዷለም ኢትዮጵያውያን ለሀገራቸው ሰላም እንዲሰሩ ጥሪ አቀረቡ Mikias Ayele Sep 8, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን ሰላም ለእድገትና ብልጽግና ያለውን ዋጋ በመረዳት ለሀገራቸው ሰላም እንዲሰሩ የሰላም ሚኒስትሩ ብናልፍ አንዷለም ጥሪ አቀረቡ። ጳጉሜን 3 የሰላም ቀንን አስመልክቶ የሰላም ሚኒስቴር መግለጫ ሰጥቷል፡፡ መግለጫውን የሰጡት ሚኒስትሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሠላም የሚያውኩ ኃይሎችን በተባበረ ክንድ እናሸንፋቸዋለን-አቶ ደስታ ሌዳሞ Alemayehu Geremew Sep 8, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠላማችንን የሚያውኩ ኃይሎችን በተባበረ ክንድ አሸንፈን የሀገራችንን ሰላም እናስጠብቃለን ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ተናገሩ። ጳጉሜን 3 የሰላም ቀን በሲዳማ ክልል በሐዋሳ ከተማ ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ በተለያዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከዑራዔል ወደ ወሎ ሰፈር የሚወስደው መንገድ “የሰላም ጎዳና” ተብሎ ተሰየመ Alemayehu Geremew Sep 8, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከኡራዔል ወደ ወሎ ሰፈር የሚወስደውን አዲስ መንገድ የሠላም ጎዳና ብሎ ሰየመ፡፡ በሠላም ጎዳና ሥያሜ መርሐ-ግብር ላይ የአስተዳደሩ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እና የኢፌዴሪ የሠላም ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ ብናልፍ…
የዜና ቪዲዮዎች የኢትዮጵያ የማዕድን ሃብትና ፖሊሲ Amare Asrat Sep 7, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=NyPi__Ud0UE
የሀገር ውስጥ ዜና ከነበሩብን ጫናዎች አንጻር የ2014ዓ.ም አፈጻጸም ስኬታማ ነበር- አቶ ደመቀ መኮንን ዮሐንስ ደርበው Sep 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገራችን ላይ ከነበሩ ዘርፈ ብዙ ጫናዎች አንጻር የ2014ዓ.ም የዕቅድ አፈጻጸም ስኬታማ ነበር ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት የ2014ዓ.ም የዕቅድ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቲቢ ቤተ ሙከራ ማጠናከሪያ ፕሮጀክት ስብሰባውን እያካሄደ ነው ዮሐንስ ደርበው Sep 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ፣ መካከለኛው እና ደቡብ አፍሪካ የጤና ማህበረሰብ ግሎባል ፈንድ ክልላዊ የቲቢ ቤተ ሙከራ ማጠናከሪያ ፕሮጀክት 8ኛው የአስተባባሪ ኮሚቴ ስብሰባ እየተካሄደ ነው፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…
የሀገር ውስጥ ዜና ዶክተር በለጠ ሞላ ከቶኒ ብሌር ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Sep 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ ከቶኒ ብሌር ኢንስቲትዩት መስራች፣ ሊቀመንበር እና የቀድሞው የታላቋ ብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቶኒ ብሌር ጋር በትብብር ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ዶክተር በለጠ ኢንስቲትዩቱ…
የዜና ቪዲዮዎች ኢትዮጵያ እያሸነፈች ትሻገራለች! (ክፍል-2) Amare Asrat Sep 7, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=BgUwa11ak7Y
የሀገር ውስጥ ዜና የካፋ እና የከምባታ ጠምባሮ ዞኖች ለሰራዊቱ ሃብት እያሰባሰቡ ነው ዮሐንስ ደርበው Sep 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የካፋ እና የከምባታ ጠምባሮ ዞኖች አሸባሪው ህወሓት ለ3ኛ ጊዜ የከፈተውን ጦርነት ለመቀልበስና በድል ለማጠናቀቅ ለመከላከያ ሠራዊት ሃብት እያሰባሰቡ ነው፡፡ ዛሬ በካፋ ዞን “እኔም ለሀገሬ ወታደር ነኝ" በሚል መሪቃል ለመከላከያ ሠራዊት በተደረገ…