Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ በ90ኛው በለም ዓቀፍ የፖሊስ ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ተሳተፈች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በህንድ ኒውዴልሂ ከተማ በተካሄደው 90ኛው ዓለም አቀፍ የፖሊስ ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ተሳትፋለች። ጉባዔው በፈረንጆቹ ከጥቅምት 18 እስከ 21 ቀን 2022 የተካሄደ ሲሆን ÷ የ188 አባል ሀገራት ፖሊስ አዛዦች፣ ሚኒስትሮች እና…

የኢትዮ-ጂቡቲ 2ኛ ሰርኪዩት የኃይል ትስስር መስመር ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ- ጂቡቲ ባለ 230 ኪሎ ቮልት ሁለተኛ ሰርኪዩት ከፍተኛ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር እና የማከፋፈያ ጣቢያ ግንባታ ፕሮጀክት በይፋ ተጀምሯል፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አሸብር ባልቻ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ…

በደቡብ ክልል በተፈጥሮና በሰው ሠራሽ ችግሮች ለተፈናቀሉ ወገኖች የ320 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በደቡብ ክልል በተፈጥሮ እና በሰው ሠራሽ ችግሮች የተፈናቀሉ ዜጎችን ለማቋቋም የ320 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ድጋፉን ለደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ…

አስቶንቪላ አሰልጣኝ ስቴቨን ጄራርድን አሰናበተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዙ እግር ኳስ ክለብ አስቶንቪላ አሰልጣኝ ስቴቨን ጄራርድን ማሰናበቱን አስታወቀ። ክለቡ ትናንት ምሽት በለንደኑ ክለብ ፉልሃም ጋር ባደረገው ጨዋታ 3 ለ 0 መሸነፉን ተከትሎ ነው አሰልጣኙን ያሰናበተው። ጄራርድ በፈረንጆቹ 2021…

በቀጣዮቹ ሁለት ሳምንታት የኢትዮ ኬንያ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ሥራ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ ኬንያ ባለ 500 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር በቀጣዮቹ ሁለት ሳምንታት ውስጥ ኃይል ማስተላለፍ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ ህብረተሰቡ ከኃይል ማስተላለፊያ መስመር ተሸካሚ የብረት ምሰሶዎች ንክኪ…

በተለያዩ ክልሎች የከፍተኛ አመራሮች የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ክልሎች "በደም የተከበረ በላብ የታሰረ" በሚል መሪ ሀሳብ የከፍተኛ አመራሮች የውይይት መድረክ ተካሄደ፡፡ ለሁለት ቀን በተካሄደው የውይይት መድረክ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድድር አቶ አወል አርባ ፥ በደም የተከፈለውን መስዋዕትነት…

ለፌዴራል ግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የዕውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ለ4ኛ ዙር የፌዴራል ግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የዕውቅና እና ሽልማት መርሐ ግብር እያካሄደ ነው። በምስጋና መርሐ ግብሩ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ እና የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴን፣ ጨምሮ ሌሎች የስራ…

ቦርዱ በደቡብ ክልል ለሚያካሂደው ህዝበ ውሳኔ ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በደቡብ ክልል የሚገኙ ሥድስት ዞኖች እና አምሥት ልዩ ወረዳዎች ላይ ለሚያካሂደው ህዝበ ውሳኔ አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታውቋል፡፡ የቦርዱ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ ምርጫ ቦርድ ህዝበ…

የምዕራባውያንን ያልተገባ ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ህዝባዊ ሰልፍ የፊታችን ቅዳሜ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ''ለኢትዮጵያ እቆማለሁ ድምጼን አሰማለሁ'' በሚል መሪ ቃል የምዕራባውያንን ያልተገባ ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ህዝባዊ ሰልፍ የፊታችን ቅዳሜ በአዲስ አበባ ከተማ ሊካሄድ ነው። ህዝባዊ ሰልፉን የሙያ ማህበራት፣ የሲቪክ ማህበራት እና የፖለቲካ…

79 ኢትዮጵያውያን ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጅቡቲ ከሚገኘው የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ቢሮ ጋር በመተባባር 79 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ አድርጓል፡፡ ከተመላሾቹ መካከል 36ቱ ከየመን ወደ ጅቡቲ የገቡ ሲሆን÷ ቀሪዎቹ ደግሞ…