Fana: At a Speed of Life!

የሰነቅነውን ራዕይ ለማሳካት በጠንካራና በአዲስ የስራ ባህል ወደፊት መጓዝ ይገባል – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ አመት ኢትዮጵያውያን የሰነቅነውን ራዕይ እውን ለማድረግ በጠንካራና በአዲስ የስራ ባህል ታግዘን ወደፊት መጓዝ አለብን ሲሉ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ለኢትዮጵያ ህዝብ ለ2015 አዲስ አመት…

“አዛኝ ቅቤ አንጓች”! – የአሸባሪው ህወሓት ነገር

ሰሞኑን አፈትልኮ የወጣው የህወሓት ምስጢራዊ ሰነድ ስለ ‹‹ፋኖ›› ምን አለ ? የሽብር ቡድኑ አፈ ቀላጤስ ምን ቀባጠረ ? “የአማራ ተስፋፊ ኃይል ከፋሽስቱ የፌደራል መንግሥት በሚሰጠው ትዕዛዝ መነሻ እና በቆየ የትምክህት ታሪኩ፣ ተስፋፊነቱ ...ከወረራው በላይ የትግራይ ተወላጆችን ስም ማጥፋት፣…

ከንቲባ አዳነች በልደታ ክ/ከተማ በሁለት ወራት የተገነቡ ዘመናዊ ሕንጻዎችን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በልደታ ክፍለ ከተማ በሁለት ወራት የተገነቡ ሦስት ባለ 11 ወለል ዘመናዊ ሕንጻዎችን መረቁ፡፡ ከንቲባ አዳነች በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ “ጳጉሜን በመደመር ስንል ምክንያታችን…

ባለፈው በጀት ዓመት 2 ነጥብ 8 ሚሊየን ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፈጠሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ 2 ነጥብ 8 ሚሊየን ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር እንደተቻለ የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡ የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ ምንም…

9ኛው ዓለም አቀፍ የፖሊሲ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 9ኛው ዓለም አቀፍ የፖሊሲ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ጉባኤው በአየር ንብረት ለውጥ ፣በአፍሪካ የሕፃናት መብቶች እና ተጠያቂነት ላይ ትኩረቱን አድርጎ ነው እየተካሄደ ያለው። ጉባኤው በአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽፅዕኖን…

በምስራቅ ሐረርጌ ዞን በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ጉራዋ ወረዳ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በ10 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የወረዳው ፖሊስ አስታወቀ፡፡ አደጋው የደረሰው ትናንት ምሽት 3፡30 አካባቢ ከሀረማያ ወረዳ ተሳፋሪዎችን እና ዕቃ ጭኖ ወደ…

“ኢትዮጵያ ለሰላም ማድረግ የምትችለውን ሁሉ አድርጋለች” – አልስተር ቶምሰን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ መንግስት ለሰላም ማድረግ የሚችለውን ሁሉ መወጣቱን በኒውዚላንድ ለ“ስኩፕ” ሚዲያ የሚሠራው ጋዜጠኛ አልስተር ቶምሰን ገለጸ። ኢትዮጵያ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የተፈጠረውን ችግር በውይይት ለመፍታት እና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ ያላትን ጥልቅ…

በጎነት እና ስራ ፈጣሪነት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ አምላክቸር ስዩም ለበርካታ ሰዎች በነፃ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች አሰራር ስልጠና በመስጠት ራሳቸውን እንዲችሉ ምክንያት የሆኑ ሰው ናቸው፡፡ በቃሊቲ ክፍለ ከተማ የሳልማ ፈርኒቸር ባለቤት እና ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ አምላክቸር ከጣቢያችን ጋር…

በክልሎች የበጎፈቃድ ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሎች "ጳጉሜን በመደመር" በሚል ሐሳብ የበጎ ፈቃድ ቀን በበጎ ተግባራት እየተከበረ ነው። በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየተከበረ በሚገኘው የበጎፈቃድ ቀን ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰንና ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። ዕለቱን…

አሸባሪው የከፈተውን ጦርነት እየተከላከልን የብልጽግና ጉዞ እናስቀጥላለን – አቶ መለሰ ዓለሙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድ እጃችን አሸባሪው ህወሓት የከፈተብንን ጦርነት እየተከላከልን በሌላኛው የጀመርነውን የብልፅግና ጉዞ እናስቀጥላለን ሲሉ የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ መለሰ ዓለሙ ገለጹ፡፡ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ…