የሰነቅነውን ራዕይ ለማሳካት በጠንካራና በአዲስ የስራ ባህል ወደፊት መጓዝ ይገባል – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ አመት ኢትዮጵያውያን የሰነቅነውን ራዕይ እውን ለማድረግ በጠንካራና በአዲስ የስራ ባህል ታግዘን ወደፊት መጓዝ አለብን ሲሉ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ለኢትዮጵያ ህዝብ ለ2015 አዲስ አመት…