በህወሓት ምክንያት የትግራይ ህዝብ ለከፍተኛ ርሃብ ፣ ስቃይና እንግልት ተዳርጓል – ምርኮኞች
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት ምክንያት የትግራይ ህዝብ ለከፍተኛ ርሃብ ፣ ስቃይና እንግልት ተዳርጓል ሲሉ እጃቸውን የሠጡ የቡድኑ ታጣቂዎች ተናገሩ፡፡
ኢትዮጵያን ለማፍረስ አሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጥቃት እጃቸውን ከሰጡ ተዋጊዎች መካከል ሰለሞን ሺሻይ ፣…