Fana: At a Speed of Life!

አዳማ ከተማ አስተዳደር 257 የቁጠባ ቤቶችን ለአቅመ ደካሞች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዳማ ከተማ አስተዳደር የበጎነት ቀንን ምክንያት በማድረግ በ107 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነቡ 257 የቁጠባ ቤቶችን በዛሬው ዕለት ለአቅመ ደካሞች አስረከበ። የቤቶቹን ቁልፍ ያስረከቡት የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ሃይሉ ጀልዴ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከስዊዘርላንድ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከስዊዘርላንድ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሲሪ ዋልት ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም ሰዊዘርላንድ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ጊዜያዊ አባል ሆና በመመረጧ…

አሸባሪው ህወሓትን የሚያወግዝ ሠላማዊ ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን ዳግም የከፈተውን ጦርነት የሚያወግዝ ሠላማዊ ሰልፍ በአሜሪካ ዋሺንግተን ዲሲ እየተካሄደ ነው። ሰልፉ “በሀገር ሕልውናና አንድነት አንደራደርም!” በሚል መሪ ሀሳብ በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ፊት ለፊት እየተካሄደ…

የሀረሪ አመራሮች የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመከላከያ ሠራዊት ለመስጠት ቃል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል አመራሮች የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ለመለገስ ቃል ገብተዋል። አመራሮቹ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ድጋፍ ማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ላይ የተገኙት የክልሉ ምክትል ርዕሰ…

የኢትዮጵያና ስዊዘርላንድ 5ኛው የጋራ የፖለቲካ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የስዊዘርላንድን የቆየ ሁለትዮሽ ግንኙነትና ትብብርን በአዳዲስ የተመረጡ መስኮች ለማሳደግ የሚያስችል የጋራ የፖለቲካ ምክክር በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ በምክክሩ ወቅት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ÷ በተለይም…

በአፍሪካ የአየር ንብረት ማላመድ ላይ ከፍተኛ ለውጥ እንደሚመጣ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የአፍሪካ የማላመድ ማፋጠን ፕሮግራም “ በአፍሪካ የአየር ንብረት ማላመድ ላይ ከፍተኛ ለውጥ ያመጣል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ገለፁ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በሆላንድ ሮተርዳም በተካሄደው የአፍሪካ የማላመድ ማዕከል ጉባኤ (African…

የብልጽግና ፓርቲ ለአቅመ ደካሞች ቤቶችን አድሶ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽሕፈት ቤት ለአቅመ ደካሞች ቤቶችን አድሶ አስረከበ፡፡ ፓርቲው በአገር አቀፍ ደረጃ ዛሬ የተከበረውን የበጎነት ቀን ምክንያት በማድረግ የ11 አባዎራዎችን ባለአንድ ወለል  መኖሪያ ቤት አድሶ አስረክቧል፡፡ በርክክብ ሥነ…

በመዲናዋ በጎርፍ አደጋ ልጆቻቸውን ላጡ ቤተሰቦች ባለ 2 መኝታ ቤትና 150 ሺህ ብር ተበረከተላቸው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ አማኑኤል ሆስፒታል አካባቢ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ሁለት ልጆቻቸውን በሞት ላጡ ቤተሰቦች የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ባለ 2 መኝታ ቤትና የ150 ሺህ ብር ድጋፍ አደረገላቸው፡፡ የክፍለ ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ሽታዬ…

ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች ለጌርጌሴኖን የአዕምሮ ሕሙማን ማዕከልን የበዓል መዋያ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር፣ ጤና ሚኒስቴር እንዲሁም የሥራና ክኅሎት ሚኒስቴር በጥምረት በመሆን የጌርጌሴኖንን የአዕምሮ ሕሙማን ማዕከል ጎበኙ፡፡ ጉብኝቱ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶቹ እያከናወኑ የሚገኙት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አንዱ አካል መሆኑም ተመልክቷል፡፡…