Fana: At a Speed of Life!

አዲስ አበባ የበካይ ጋዝን በሚያስቀር የዘመናዊ ደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ ስርዓት ዓለም አቀፍ ውድድር አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ከተማ የበካይ ጋዝን በሚያስቀር የዘመናዊ ደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ ስርዓት በመዘርጋት ባከናወነችው መልካም ስራ በሲ40 የከንቲባዎች ፎረም አሸናፊ ሆነች፡፡ ሽልማቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአርጀንቲና…

ሞስኮ በህዝበ ውሳኔ ወደ ሩሲያ ለመጠቃለል በወሰኑት ግዛቶች የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ባለፈው ወር በተካሄደው ህዝበ ውሳኔ ወደ ሩሲያ ለመጠቃለል በወሰኑት የዶኔስክ ፣ ሉሃንስክ ፣ ኬርሰን እና ዛፖሮዢ ግዛቶች የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጃለች፡፡ ዩክሬን ህዝበ ውሳኔውን ውድቅ ማድረጓን ተከትሎ ÷ የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር…

ሩሲያ ተመድ በዩክሬኑ ጦርነት ጥቅም ላይ የዋሉ ድሮኖችን የሚመረምር ቡድን እልካለሁ ማለቱን ተቃወመች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሩሲያ በዩክሬኑ ጦርነት ጥቅም ላይ አውላቸዋለች ያላቸውን ድሮኖችን የሚያጣራ ቡድን እልካለሁ ማለቱ ተቀባይነት የለውም ስትል ተቃወመች፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት የሞስኮ የድሮን አጠቃቀምን…

የሳይንስ ሙዚየም ለታዳጊዎች ያለው አበርክቶ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይንስ ሙዚየም በታዳጊዎች አዕምሮ ውስጥ የሳይንስና ቴክኖሎጂን ፅንሰሃሳብ ከማስረፁም በላይ ነገ መሆን የሚፈልጉትን ትክክለኛ መሰረት ይዘው እንዲያድጉ መንገድ እንደሚከፍት ይነገራል፡፡ የሳይንስ ሙዚየም መስከረም ወር ላይ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

ዘርፈ ብዙ የኢኮኖሚ ሥርዓት በመገንባት የተጋላጭነትን ምንጭ ማድረቅ የዛሬው ትውልድ ታሪካዊ ኃላፊነት ነው – ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘርፈ ብዙ የኢኮኖሚ ሥርዓት በመገንባት የተጋላጭነትን ምንጭ ማድረቅ የዛሬው ትውልድ ታሪካዊ ኃላፊነት ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡   ርዕሰ መስተዳድሩ ጉዳዩን አስመልክተው ባስተላለፉት…

ናይሮቢ በኤሌክትሪክ የሚሰራ የመጀመሪያውን አውቶብስ አስተዋወቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬኒያ መዲና - ናይሮቢ በሀገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውንና በኤሌክትሪክ የሚሰራውን አውቶብስ ይፋ አድርጋለች። 'ፀሃያማዋ አረንጓዴ ከተማ' በመባል የምትታወቀው ናይሮቢ በኤሌክትሪክ ሃይል የሚሰራ አውቶብስ መጠቀም መጀመሯ የአየር ንብረት ለውጥን…

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን መንግስት በአፍሪካ ህብረት በኩል በሚካሄደው የሰላም ንግግር ላይ ለመሳተፍ ዝግጁ መሆኑን አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በአፍሪካ ህብረት በኩል በሚካሄደው የሰላም ንግግር ላይ ለመሳተፍ ዝግጁ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ብሄራዊ ደህንነት አማካሪ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን አስታወቁ።   አምባሳደሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፥…

በደቡብ ክልል የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ አካላት የእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በ2014 በጀት ዓመት የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ፈጻሚዎች እና ተቋማት የእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሄደ ። በመርሐ ግብሩ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ፣ የደቡብ ክልል ምክር ቤት ዋና…

24ኛው የጤና ዘርፍ ዓመታዊ ጉባዔ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 24ኛው የጤና ዘርፍ ዓመታዊ ጉባዔ በሐዋሳ ከተማ ተካሄደ፡፡ በጉባኤው የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፣ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ፣ የጤና ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የዓለም ጤና ድርጅት ባለሙያዎች እና በየደረጃው ያሉ የክልል የሥራ…

ለመጠጥ ውሃ፣ ሳኒቴሽንና ሃይጅን ፕሮግራም ውጤታማነት የተቋማት ቅንጅታዊ አሠራር ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተቋማት መካከል ያለው ቅንጅታዊ አሠራር የመጠጥ ውሃ፣ ሳኒቴሽንና ሃይጅን ፕሮግራም ውጤታማ እንዲሆን ማስቻሉ ተገለጸ፡፡ በጋና አክራ እየተካሄደ በሚገኘው “All System Go Africa” ሲምፖዚየም ላይ እየተሳተፉ የሚገኙት የውሃና ኢነርጂ…