Fana: At a Speed of Life!

በመጪው አዲስ ዓመት ሁሉም ዜጋ ከጸጥታ መዋቅሩ ጋር በቅንጅት መስራት አለበት-ዶ/ር ቀንዓ ያደታ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው አዲስ ዓመት ከምንጊዜውም በላይ ሁሉም ዜጋ ከፀጥታ መዋቅሩ ጋር በቅንጅት መስራት ይጠበቅበታል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ ዶክተር ቀንዓ ያደታ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ…

ህወሓት በተለያዩ አካባቢዎች ማህበራዊ ሽብር ለመፍጠር እየሰራ መሆኑን አፈትልኮ የወጣው የራሱ ሰነድ አጋለጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ማህበራዊ ሽብር ለመፍጠር እየሰራ መሆኑን አፈትልኮ የወጣው የራሱ ሰነድ አጋልጧል፡፡ አሸባሪው ህወሓት “የማጠቃለያ ምዕራፍ አካሄድና ስትራቴጂ” በሚል በድብቅ አዘጋጅቶ ለበታች አመራሩ የበተነው ሰነድ…

ለበዓል አስፈላጊ ፍጆታዎች ለህብረተሰቡ እየቀረቡ ነው- የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከበዓል ጋር ተያይዞ የዋጋ ንረት እንዳይፈጠር የተመረጡ የምግብ ፍጆታዎች ለህብረተሰቡ እየቀረቡ መሆኑን የከተማዋ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ኃላፊ አደም ኑሪ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

በሱዳን የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር 112 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከግንቦት ወር ጀምሮ በሱዳን በደረሰው የጎርፍ አደጋ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 112 ደረሠ። ባለፈው ሳምንት ብቻ በሀገሪቱ የጎርፍ አደጋ የ12 ሰዎች ህይወት ማለፉን ባለስልጣን ተናግረዋል። ቢያንስ 115 ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸው ነው የተመለከተው።…

የመውጫ ፈተና ለግልና ለመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የጋራ መመዘኛ ነው – የትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመውጫ ፈተና ለግልና ለመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የጋራ መመዘኛ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በመውጫ ፈተና ዙሪያ ውይይት ተደርጓል ፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ፋንታ…

ህወሓት ግጭትን በሰላማዊ መንገድ የመፍታት ፍላጎት እንደሌለው በራሱ ሰነድ አረጋግጧል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት ግጭትን በሰላማዊ መንገድ የመፍታት ፍላጎት እንደሌለው አፈትልኮ የወጣው የራሱ ሰነድ አረጋገጠ። የሽብር ቡድኑ “የማጠቃለያ ምዕራፍ አካሄድና ስትራቴጂ” በሚል ያዘጋጀው ሰነድ አፈትልኮ ወጥቶበታል። ሰነዱ፥ የኢትዮጵያ መንግሥት…

ለ30 ቀናት የሚቆይ ሀገር አቀፍ የመንገድ ደህንነት ንቅናቄ ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነገ ጀምሮ ለ30 ቀናት የሚቆይ ሀገር አቀፍ የመንገድ ላይ የትራፊክ ቁጥጥር እና ግንዛቤ ማስጨበጫ ንቅናቄ እንደሚካሄድ የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት አስታወቀ። "አደጋውን ለመቀነስ እኔም ድርሻ አለኝ፣ ከጳጉሜን እስከ ጳጉሜን…