አሸባሪው የህወሓት ቡድን በትግራይ ህዝብ ስም እየነገደ ነው- በዲላ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በትግራይ ህዝብ ስም እየነገደ ነው ሲሉ በዲላ ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ገለጹ፡፡
በከተማዋ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል።
የውይይቱ ተሳታፊ የሆኑ የትግራይ ተወላጆች…