Fana: At a Speed of Life!

የመስከረም ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከነሐሴ 26 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ መስከረም 30 ቀን 2015 ዓ.ም በነበረበት እንደሚቆይ የንግድ እና ቀጣናዊ ትሥሥር ሚኒስቴር አስታወቀ። ከነሐሴ 26 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ መስከረም 30 ቀን…

በጋምቤላ ክልል ማጃንግ ዞን የተገኘውን ሰላም ለማስቀጠል በቅንጅት መሥራት ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ብሎም በማጃንግ ዞን የተገኘውን ሰላም ለማስቀጠል እና የተጀመረውን የብልፅግና ጉዞ ለማሳካት አመራሩ እና ማህበረሰቡ በቅንጅት ሊሠሩ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ እና ምክትል ርዕሰ መስተዳድር…

ደቡብ ሱዳን ለኢትዮጵያ ያላትን ጠንካራ ድጋፍ በድጋሚ አረጋገጠች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ሱዳን ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ሀገራቸው ለኢትዮጵያ ያላትን ጠንካራ ድጋፍ በድጋሚ አረጋግጠዋል፡፡ የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ ከደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዚዳንት ታባን ዴንግ እንዲሁም ከሀገሪቷ ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር የደኅንነት ጉዳዮች…

አሸባሪው ህወሓት ሕጻናትን በጦርነት እያሰለፈ የሚያከናውነውን ጭካኔ የተሞላበት ተግባር ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እያወገዘው አይደለም ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት ሕጻናትን አስገድዶ በጦርነት በማሰለፍ የሚያከናውነውን ጭካኔ የተሞላበት ተግባር ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በተገቢው መልኩ እያወገዘው አለመሆኑ ተገለጸ፡፡ የፖለቲካ ተንታኙ አንድሪው ኮሪብኮ እንደገለጹት÷ አሸባሪው ህወሓት ሕጻናትን…

የወባ በሽታ የህብረተሰብ የጤና ችግር እንዳይሆን እየተሠራ ነው – ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጤና ሚኒስቴር የወባ በሽታ የህብረተሰብ የጤና ችግር ወደማይሆንበት ደረጃ ለማድረስ እየሠራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ በወባ በሽታ መከላከልና ጨርሶ በማጥፋት ላይ የሚሠሩ አካላት የምክክር መድረክ በቢሾፍቱ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የጤና ሚኒስትር…

የአውሮፓ ህብረት የጋዝ ፍጆታውን ለመሸፈን ፊቱን ወደ ቻይና ማዞሩ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ከሩሲያ የሚቀርበው የጋዝ ሽያጭ እየቀነሰ መምጣቱን ተከትሎ አማራጭ ገበያ እያፈላለገ መሆኑን አስታውቋል። ከዚህ ጋር ተያይዞም ህብረቱ የጋዝ ፍላጎቱን ለመሸፈን ፊቱን ወደ ቻይና ኩባንያዎች አዙሯል ነው የተባለው። የዓለማችን…

የተጋረጠብንን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ በአንድነት መስራት ይኖርብናል-አቶ ግርማ የሺጥላ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት የተጋረጠብንን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ በአንድነትና በቅንጅት መስራት አለብን ሲሉ የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ግርማ የሺጥላ ተናገሩ፡፡ በአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የሴቶች ሊግ…

የቡና ምርትና ጥራትን ለማሳደግ ለአርሶ አደሩ የሚደረገው እገዛ ይጠናከራል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡና ምርት እና ጥራትን ለማሳደግ ለአርሶ አደሩ የሚደረገው ሙያዊ እገዛ እንደሚጠናከር የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ተናገሩ፡፡ የሲዳማ ክልል የእርሻና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ የቡና፣ ፍራፍሬና ቅመማቅመም ልማት ንቅናቄ መድረክ በሐዋሳ…

ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ በቤት ልማት ፋይናንስ አቅርቦት ዙሪያ ከፋይናንስ ተቋማት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ-ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በቤት ልማት ፋይናንስ አቅርቦት ዙሪያ ከከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎችና የፋይናንስ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ እዮብ ተካልኝን ጨምሮ…

ለሰመራ ዩኒቨርሲቲ ሎግያ ሆስፒታል የሕክምና መገልገያ መሣሪያዎች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ግሎባል ኤይድ ኢትዮጵያ ለሰመራ ዩኒቨርሲቲ ሎግያ ሆስፒታል ግማሽ ሚልየን ዶላር የሚገመት ዘመናዊ የሕክምና መገልገያ መሣሪያዎች ድጋፍ አደረገ። የግሎባል ኤይድ ኢትዮጵያ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ መላኩ ሥዩም ድጋፉን ለሰመራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት…