Fana: At a Speed of Life!

የሐረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽኅፈት ቤት አመራሮች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽኅፈት ቤት አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄዱ። በውይይት መድረኩ ላይ የተገኙት የሐረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽኅፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዱጀባር መሀመድ እንዳሉት፥ አሸባሪው…

ኢንዱስትሪ ፓርኩ የሀገር መከላከያ ሰራዊትና የኦሮሚያ ልዩ ሀይል ዩኒፎርሞችን ማምረት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት እና የኦሮሚያ ክልል ልዩ ሀይል ወታደራዊ ዩኒፎርም (መለዮ) በሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ መመረት መጀመራቸውን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ፣ የኮርፖሬሽኑ…

አሸባሪው ህወሓት የሰላም አማራጮችን በመተው ወረራውን ወደ ሌሎች አካባቢዎች እያስፋፋ መሆኑን መንግስት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት ለሰላም አማራጭ ዕድል ለመስጠት ሲል የሕዝብ ማዕበል አስነሥቶ ሕጻናትን፣ ወጣቶችንና አረጋውያንን ለመማገድ የመጣውን የሕወሓት ታጣቂ በምሥራቅ አማራ በኩል በጀግንነት ሲከላከል መቆየቱን አስታውቋል። ሕወሓት በምሥራቅ አማራ በኩል በቆቦና…

አሸባሪው ህወሓት የከፈተው ጦርነት የትግራይ ወጣቶችን ወደ ሌላ እልቂት የሚመራ ነው – የትግራይ ተወላጆች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የከፈተው ጦርነት የትግራይ ወጣቶችን ለዳግም እልቂት የሚመራ ነው ሲሉ የትግራይ ክልል ተወላጆች ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የክልሉ ተወላጆች÷ ለትግራይ ቆሜያለሁ የሚለው ቡድን ለሶስተኛ ጊዜ…

የሐይማኖት መገናኛ ብዙሃን የጋራ እሴት እንዲጠናከርና አብሮነት እንዲጎለብት የሚጫወቱት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐይማኖት መገናኛ ብዙኃን ተቋማት የጋራ እሴቶች እንዲጠናከሩ፣ አብሮነት እና ወንድማማችነት እንዲጎለብት የሚጫወቱት ሚና ከፍተኛ መሆኑን የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ ጋር…

ሩሲያ ወደ አውሮፓ የሚሄደውን ዋና የጋዝ ማስተላለፊያ መሥመር ዘጋች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዋና የጋዝ ማስተላለፊያ መስመሯ ወደ አውሮፓ የምትልከውን የጋዝ አቅርቦት ለሦስት ቀናት ማቋረጧን አስታወቀች፡፡ እንደ ጋዝፕሮም መረጃ የጋዝ አቅርቦቱ የተቋረጠው “በኖርድ ስትሪም1” የጋዝ ማስተላለፊያ መሥመር ላይ ጥገና በማስፈለጉ ነው፡፡…

ዓለም አቀፍ ተቋማት የህወሓትን ዝርፊያ ማጋለጣቸው ለኢትዮጵያ ትልቅ የዲፕሎማሲ በር ይከፍታል -ፖለቲከኞች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ ተቋማት የህወሓትን ዝርፊያ ማጋለጣቸው ለኢትዮጵያ ትልቅ የዲፕሎማሲ በር የሚከፍት መሆኑን ፖለቲከኞች ተናገሩ፡፡ ፖለቲከኞቹ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ ÷ ድርጊቱ ህወሓት ቆሜለታለሁ ለሚለው ህዝብ እንኳን ጭካኔው…

ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ የሜጢ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤል ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ የሜጢ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ ሂደትን ጎብኝተዋል፡፡ በ2011 በጀት ዓመት ግንባታው የተጀመረው የሜጢ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አሁን ላይ የመጀመሪያው ዙር ግንባታ መጠናቀቁ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ2014 በጀት ዓመት 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተጠናቀቀው 2014 በጀት ዓመት 5 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡   የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ በስሩ የሚገኙ ተቋማትን የ2014 በጀት ዓመት አፈጻጸም እና የ2015 ቀጣይ…

ሚካኤል ጎርቫቾቭ አረፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የሶቪየት ህብረት መሪ ሚካኤል ጎሮቫቾቭ አረፉ።   በ91 ዓመታቸው ያረፉት ጎርቫቸው፥ ለሞታቸው ምክንያት የሆነው ህመምን በተመለከተ የተገለፀ ነገር የለም።   ሆኖም ለረዥም ጎዜ በቆየ ህመም ምክንያት…