Fana: At a Speed of Life!

ህወሓት ወረራውን እያስፋፋ መጮኹን ቀጥሎበታል- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

ህወሓት ወረራውን እያስፋፋ መጮኹን ቀጥሎበታል- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሕወሐት ተደጋጋሚ የሰላም ጥሪዎችን ገፍቶ በየአቅጣጫው በለኮሰው እና ዛሬም እያስፋፋ ባለው እሳት ንጹሐን እየተገደሉ ነው፣ ሕዝብ እየተፈናቀለ፣ ንብረትም እየወደመ ነው። አሁን እንደሚታየው አሸባሪውን ሕወሓት…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ የኢትዮጵያ እናቶች የሰላም ጥሪ እያከናወነ ያለው ስራ የሚመሰገን መሆኑን ገለፁ

 አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የኢትዮጵያ እናቶች የሰላም ጥሪ እያከናወነ ያለው ስራ የሚመሰገን መሆኑን ገለፁ።   የኢትዮጵያ እናቶች የሰላም ጥሪ ጉባኤ ዛሬ ተካሂዷል። በጉባኤው ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት…

የፍትሕ ሚኒስቴር እና የክልል ፍትሕ ቢሮዎች የጋራ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ሚኒስቴር እና የክልል ፍትሕ ቢሮዎች የጋራ መድረክ በቢሾፍቱ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ለሶስት ቀናት በሚካሄደው የምክክር መድረክ የክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የፍትሕ ቢሮዎች የ2014 በጀት ዓመት ሥራ አፈፃፀም በተናጠል ቀርቦ ውይይት…

የአፍሪካን የቱሪዝም ሃብት ለማልማት ቻይና ድጋፏን እንድታጠናክር ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሀገራት የቱሪዝም ሃብታቸውን ለማልማት በሚደረገው ሁሉን አቀፍ ጥረት ላይ የቻይና መንግስት ድጋፉን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ፡፡ በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዛሬ በቤጂንግ ከተማ በተካሄደው “በቻይና የዓለም የቱሪዝም ትብብርና የልማት…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካቢኔ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን ማሳለፉ ተገለፀ፡፡ ካቢኔው በዛሬው መደበኛ ስብሰባው ተወያይቶ ውሳኔ ካሳረፈባቸው አጀንዳዎች መካከል የከተማ አስተዳደሮችን መዋቅር ለማሻሻል…

ኮሚሽኑ የኀብረት ሥራ ማኅበራት ለበዓል አስፈላጊ ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲያቀርቡ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኅብረት ሥራ ማኅበራት ለዘመን መለወጫ በዓል የተረጋጋ ግብይት እንዲኖር የግብርና እና የኢንዱስትሪ ምርቶችን በትጋት እንዲያቀርቡ የኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ኮሚሽን አሳሰበ፡፡ እንደሀገር ያለው የምርት አቅርቦትና ግብይት የዜጎችን የመግዛት አቅም…

በኮልፌ ቀራንዮ ክ/ ከተማ በአንድ መጋዘን ላይ የእሳት አደጋ ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 ልዩ ቦታው ቤተል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በአንድ መጋዘን ላይ ድንገተኛ የእሳት አደጋ መከሰቱን  የእሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነትባለሙያ…

በኢትዮጵያ ላይ የተከፈተውን ጦርነት ለመከላከል ማንኛውንም ህጋዊ እርምጃ እንደግፋለን-የሰሜን አሜሪካ የሲቪክ ማህበራት ህብረት ጥምረት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት የተከፈተበትን ጦርነት ለመከላከል የሚያደርገውን ማንኛውንም ህጋዊ እርምጃ እንደሚደግፍ የሰሜን አሜሪካ የሲቪክ ማህበራት ህብረት ጥምረት አስታወቀ፡፡ ህብረቱ የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ ህብረቱ…

ኢትዮጵያን የሚያተራምሱ አካላትን በጋራ መከላከል እንደሚያስፈልግ የድሬዳዋ አስተዳደር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገሪቱን ሰላም እና ደህንነት ለመጠበቅ ኢትዮጵያን የሚያተራምሱ አካላትን በጋራ መከላከል እንደሚያስፈልግ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ገለጸ፡፡ በአሸባሪው ህወሓት የተከፈተውን ጦርነት አስመልክቶ "ለሀገር ክብር በትግል እናብር " በሚል መሪ ሀሳብ…

በመዲናዋ የደረሰ የመኪና አደጋ በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት አደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ  ልደታ ክፍለ ከተማ በደረሰ የመኪና አደጋ የአንድ ሰው ሕይወት ሲያልፍ በሁለት ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል፡፡ አደጋው ትናንት ምሽት 2፡30 አካባቢ በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 አብነት አካባቢ ነው የደረሰው። አደጋውን…