Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ባጫ ደበሌ ከኢትዮ- ኬንያ የወዳጆች ማህበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ኬንያ ወዳጆች ማህበር በኬንያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ጄኔራል ባጫ ደበሌ ጋር በቀጠናው ሰላምና ልማት ዙሪያ ውይይት አድርጓል፡፡ የኢትዮ-ኬንያ ወዳጆች ማህበር በኬንያ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጋር በመተባበር በቀጣናው…

ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን ሰላም ደጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን ዘላቂ ሰላም ስታደርግ የቆየችውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ ገለጹ። የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድን በመወከል በደቡብ ሱዳን የተወሐደ…

በሲዳማና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች የግብርና ግብዓቶች እየተሰራጩ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል እና በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፀረ አረም እና ተባይ መከላከያ የኬሚካል ግብዓት አቅርቦቶች ለአርሶ አደሩ እየተሰራጩ መሆኑን ክልሎቹ አስታወቁ። በመኽር የተዘራው ሰብል ምርታማነት እንዳይቀንስ የግብርና…

የተከፈተብንን ዘርፈ ብዙ ጦርነት ሁሉም ዜጋ በኅብረ ብሔራዊ አንድነት መመከት አለበት – ዶ/ር ለገሰ ቱሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውስጥ ባንዳዎችና ታሪካዊ ጠላቶቻችን ተቀናጅተው የከፈቱብንን ዘርፈ ብዙ ጦርነት ሁሉም ዜጋ በኅብረ ብሔራዊ አንድነት መመከት አለበት ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገለፁ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው…

የሐረሪ ክልል ካቢኔ በጀጎል ግንብ ላይ የሚፈጸሙ ሕገ ወጥ ተግበራትን ለመቆጣጠር ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀጎል ግንብ ውስጥና ዙሪያ የሚስተዋለውን ሕገ ወጥ ግንባታና የመሬት ወረራ ላይ የቁጥጥርና የክትትል ሥራዎች እንዲጠናከሩ የሐረሪ ክልል ካቢኔ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ የክልሉ ካቢኔ የጀጎል ዓለም አቀፍ ቅርስ የተቀናጀ ጥበቃና እንክብካቤ ለማድረግ እና…

ጳጉሜን 5 የሚከበረው “የአንድነት ቀን” በመላው ሀገሪቱና በኢትዮጵያ ኤምባሲዎች ይከበራል – ኮሚቴው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጳጉሜን 5 የሚከበረው "የአንድነት ቀን" በመላው ሀገሪቱና የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች በሚገኙበት በታላቅ ድምቀት እንደሚከበር የበዓሉ አዘጋጅ ኮሚቴው አስታወቀ፡፡ የበዓሉ አዘጋጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ የሆኑት የመከላከያ ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት…

ለአሸባሪው ህወሓት ሊተላለፍ የነበረ ከ1 ሚሊየን ብር በላይ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከበየዳ ወደ ሰሀላሰየምት ወረዳ በቅብብሎሽ ለሽብርተኛው ህወሓት ሊደርስ የነበረ 1 ሚሊየን 253 ሺህ ብር መያዙን በአማራ ክልል ልዩ ኃይል የተከዜ ክፍለ ጦር 3ኛ ሻለቃ አዛዥ ዋና ኢንስፔክተር ጀጃው ፈረደ ገልጸዋል፡፡ አሸባሪው ቡድን…