Fana: At a Speed of Life!

በምስራቅ ሐረርጌ እና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች ከ11 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን የንጹህ ውሃ ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን እና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች የውሃ ምንጮች ላይ 11 ሺህ 700 ነዋሪዎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ የሚያደርግ የውሃ መሳቢያ ተከላ ማካሄዱን አስታወቀ፡፡ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን እና…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በተጠናቀቀው  በጀት ዓመት 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ በሰጡት መግለጫ ፥ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የተሰማሩ ባለሃብቶች ወደ ውጭ…

የድሬዳዋ አስተዳደር እና የአሜሪካ ኤምባሲ በጋራ በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጁሃር ከድር እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ጉዳይ ፈጻሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን በጋራ በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ከንቲባ ከድር ጁሃር በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በጤና፣…

የኢትዮጵያን እምቅ የታዳሽ ኃይል ሀብት በማልማት ለሀገራዊ እድገትና ለቀጣናዊ ትስስር ማዋል ይገባል – ኢ/ር ክፍሌ ሆሮ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን እምቅ የታዳሽ ኃይል ሀብት በማልማት ለሀገራዊ እድገትና ለቀጣናዊ ትስስር ማዋል እንደሚገባ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጅነር ክፍሌ ሆሮ ገለጹ። ኢንጂነር ክፍሌ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሲጠናቀቅ የሚኖረውን…

ህወሓት በትግራይ ህዝብ ስም የገባን የሰብዓዊ ድጋፍ ለወታደራዊ አላማ ማዋሉን ቀጥሏል – መንግስት

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሓት በትግራይ ህዝብ ስም የገባን የሰብዓዊ ድጋፍ ለወታደራዊ አላማ ማዋሉን እንደቀጠለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ባወጣው መግለጫ በመቀሌ የህወሓት የሽብር ቡድን የዓለም የምግብ ድርጅት…

በ2030 የቲቢ በሽታን ለመግታት በትኩረት መሥራት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ 2030 የቲቢ በሽታን ለመግታት ቀጣይነት ባለዉ የልማት ግብ የተያዘዉን ዕቅድ ማሳካት እንደሚያስፈልግ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ÷ ተገቢዉን ትኩረት ሳያገኝ የቆየዉ የሕጻናትና አፍላ ወጣቶች የቲቢ በሽታ…

በ17ኛው የዓለም አቀፍ ኢንተርኔት አስተዳደር ዝግጅት ሂደት ላይ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የዓለም አቀፍ ኢንተርኔት አስተዳደር ዝግጅት ሂደትን አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ÷ ኢትዮጵያ 17ኛውን የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ በ2022 እንድታስተናግድ…

የብሪታንያው “ዩኒሊቨር” ኩባንያ በኢትዮጵያ በምግብ ማቀነባበር ዘርፍ መሰማራት እንደሚፈልግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በለንደን የሚገኘው “ዩኒሊቨር” የተባለው ኩባንያ በኢትዮጵያ የምግብ ማቀነባበር ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ፡፡ በእንግሊዝ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ተፈሪ መለሰ ከዩኒሊቨር ኩባንያ የአፍሪካ ኮርፖሬት ጉዳዮች ዳይሬክተር…

በአማራ ክልል ከ5 ሚሊየን በላይ ተማሪዎችን ለመመዝገብ ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከ5 ሚሊየን በላይ ተማሪዎችን ለመመዝገብ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በ2015 የትምህርት ዘመን እድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህፃናትን በሙሉ ወደ ትምህርት ቤት መላክ ለሀገር ግንባታ የመሰረት…

አቶ ደመቀ መኮንን ለዲፕሎማቲክ ማኀበረሰብ አባላት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ገለፃ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በአዲስ አበባ ለሚገኙ የዲፕሎማቲክ ማኀበረሰብ አባላት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ሰጡ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የተደረጉ ጥረቶችን…