Fana: At a Speed of Life!

ዶክተር ሊያ ታደሰ “በጎነት ለጤናችን” አገልግሎትን በሰቆጣ ከተማ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ “በጎነት ለጤናችን” በሚል የተዘጋጀው የክረምት የበጎ ፈቃድ የጤና አገልግሎት መረሐ ግብር ዛሬ በአማራ ክልል ሰቆጣ ከተማ አስጀመሩ። ሚኒስትሯ በዚሁ ጊዜ ባደረጉት ንግግር፥ በሀገር አቀፍ ደረጃ በክረምቱ መርሐ…

የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር ለ20 ጀኔራሎች ለእያንዳንዳቸው 150 ካ/ሜ ቦታ አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር የህልውና ዘመቻውን ከፊት እየመሩ ድል ላስመዘገቡ 20 ጀኔራሎች ለእያንዳንዳቸው 150 ካሬ ሜትር የቤት መስሪያ ቦታ አበርክቷል። የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ መላሽ ወርቃለም÷ የአባቶቻችንን ታሪክ የደገሙ…

ለኮ/ል አማረ ሞላ መሰናዶ ት/ ቤት የማስፋፊያ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰቆጣ ከተማ ለሚገኘው ኮሎኔል አማረ ሞላ መሰናዶ ትምህርት ቤት ሙሉ የማስፋፊያ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ፡፡ የመሰረት ድንጋዩን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ፣ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ…

ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ከ70 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ከ70 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የአምቡላንስና ሌሎች ግብዓቶች ድጋፍ ተደረገ። ድጋፉን ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ እና የኔዘርላንድስ እንዲሁም የኦስትሪያ ቀይ መስቀል ማህበራት ናቸው ያበረከቱት። ድጋፉ…

የኔዘርላንድስ ባለሃብቶች በግብርና ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኔዘርላንድስ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በአትክልት፣ ፍራፍሬ እና ቡና ኢንቨስትመንት ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው የሀገሪቱ አምባሳደር ሄንክ ጃር ገለጹ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ነጋሽ ዋጌሾ በኢትዮጵያ…

የአረንጓዴ ሻይ የጤና ጥቅሞች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)አረንጓዴ ሻይ መጠጣት የደም ሥኳር መጠንን መቆጣጠር ጨምሮ ዘርፈ ብዙ የጤና ጥቅሞች እንዳሉት ጥናት አመላከተ፡፡ አረንጓዴ ሻይ ሰዎች በዓይነት 2 የሥኳር ሕመም እንዳይያዙ ቀድሞ ለመከላከል ብሎም የአንጀት እብጠትን ለማስታገስ እንደሚረዳም በኦሃዮ…

ሀገር ልታጣ የነበረውን 50 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ማዳን ተችሏል – ጉምሩክ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት ሀገር ልታጣ የነበረውን 50 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ማዳን መቻሉን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ የገቢዎች ሚኒስሯ ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴ እና የኮሚሽኑ ከፍተኛ አመራሮች፣ የቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት…

ዋጎች በየዘመኑ ያጋጠማቸውን ከባድ ችግር በጀግንነት አልፈዋል- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዋጎች በየዘመኑ ያጋጠማቸውን ከባድ ችግር በጀግንነት አልፈዋል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ "ሻደይ" የልጃገረዶች በዓል በሰቆጣ ከተማ እየተከበረ ይገኛል፡፡ አቶ ደመቀ…

በመተከል ዞን በተካሄደ ኦፕሬሽን የጠላትን ኃይል በመደምሰስ የጦር መሳሪያዎች ተማረኩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን  በዳንጉር ወረዳ በተካሄደው ኦፕሬሽን የጠላትን ኃይል በመደምሰስ የጦር መሳሪያዎች ተማርከዋል፡፡ የዞኑ ሰላም ግንባታና ጸጥታ መምሪያ ኃላፊ አቶ ሙሉዓለም ዋቅጅራ እንደገለጹት፥ ትናንት በዳንጉር ወረዳ በተካሄደው…

በጋምቤላ ክልል በጎርፍ አደጋ ከ4 ሺህ በላይ ወገኖች ተፈናቅለዋል- የክልሉ አደጋ ስጋት አመራር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በአራት ወረዳዎች በደረሰ የጎርፍ አደጋ ከ4 ሺህ በላይ ወገኖች ከመኖሪያ ቀያቸው መፈናቀላቸውን የክልሉ አደጋ ስጋት አመራር አገልግሎት አስታወቀ። የክልሉ አደጋ ስጋት አመራር አገልግሎት ኃላፊ አቶ ጋትቤል ሙን÷ በክልሉ ደጋማው…