የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ከኔዘርላንድስ አምባሳደርና በአፍሪካ ህብረት፣ በኢጋድና ዩኔካ ቋሚ ተወካይ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያ ከኔዘርላንድስ አምባሳደርና በአፍሪካ ህብረት፣ በኢጋድና ዩኔካ ቋሚ ተወካይ ጃን ቤከር ጋር ተወያይተዋል፡፡
ውይይቱ÷ በመጋቢት 2023 በኒውዮርክ በሚካሄደው የተባበሩት…