Fana: At a Speed of Life!

እስራዔል እና ቱርክ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ለማደስ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራዔል እና ቱርክ ያቋረጡትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወደ ነበረበት ለመመለስ መሥማማታቸው ተገለጸ፡፡ የእስራዔል ጠቅላይ ሚኒስትር ያይር ላፒድ የየሀገራቱ አምባሳደሮች እና ቆንስላ ጀነራሎች ወደ ቀድሞ መደበኛ ሥራቸው ይመለሳሉ ሲሉ በትዊተር ገጻቸው…

አቶ ደመቀ መኮንን ከእንግሊዝ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከእንግሊዝ የአፍሪካ ቀንድ እና ቀይ ባህር ልዩ መልዕክተኛ ሳራ ሞንትጎመሪ ጋር ተወያዩ። በውይይቱም እንግሊዝ ከኢትዮጵያ ጋር ስላላት የረጅም ጊዜ ወዳጅነት አስታውሰው፥…

የፌዴሬሽን ም/ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ እየመከሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች ነሐሴ 11 ቀን 2014 ዓ.ም ከአስቸኳይ ጉባኤው አጀንዳዎች ጋር ተያያዥነት ባላቸው ጉዳዮች ላይ እየመከሩ ነው፡፡ በስብሰባው የማንነት፣ የአስተዳደር ወሰንና የሰላም ግንባታ፣ የመንግሥታት ግንኙነት፣ የዴሞክራሲያዊ…

የድሬዳዋ ከተማ እና ዩኒቨርሲቲ ከቻይናው ቢንዝሆ ከተማ እና ዩኒቨርሲቲ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ እና የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ከቻይናው ቢንዝዮ ከተማ እና ቢንዝዮ ዩኒቨርሲቲ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡   በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ በቻይና ሻንዶንግ ግዛት ቢንዝሆ…

ለሰሜኑ ግጭት ሰላማዊ እልባት ለመስጠት ወደ ተኩስ አቁም ስምምነት የሚያደርስ የሰላም ምክረ ሃሳብ ሰነድ ፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም አማራጭ አብይ ኮሚቴ ለሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ለተከሰተው ግጭት ሰላማዊ እልባት ለመስጠት ወደ ተኩስ አቁም ስምምነት ሊያደርስ የሚችል እና ለቀጣይ የፖለቲካ ውይይቶች መሰረት የሚጥል የሰላም ምክረ ሃሳብ ሰነድን አፀደቀ።…

ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን የተደራጁ ወንጀሎችን ለመከላከል ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን ሽብርተኝነትን፣ የታጣቂዎችን እንቅስቃሴና የተደራጁ ወንጀሎችን በጋራ ለመከላከል የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር…

የሳይበር ደህንነት “ሰመር ካምፕ” ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ከአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጋር ያዘጋጀው የሳይበር ደህንነት “ሰመር ካምፕ” የማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል። በመርሐ ግብሩ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፣ የኢንፎርሜሽን…

የቻይና እና ሩሲያ ጦር የጋራ ወታደራዊ ልምምድ ሊያካሂዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ጦር በሩሲያ በሚካሄደው የቮስቶክ-2022 ስትራቴጂያዊ ወታደራዊ ልምምድ ላይ እንደሚሳተፍ አስታወቀ፡፡ ወታደራዊ ልምምዱ ቤጂንግ ከሞስኮ ጋር ያላትን ስትራቴጂያዊ ትብብር ለማሳደግ እና ለደኅንነት ሥጋቶች ምላሽ ለመሥጠት አቅሟን ለማጠናከር…

ወደ መዲናዋ ሊገቡ የነበሩ የጦር መሳሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ትንናት ምሽት ወደ አዲስ አበባ ሊገቡ የነበሩ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የጦር መሳሪያዎቹ የተያዙት መነሻውን ኮንሶ ባደረገ ላንድ ክሩዘር ተሽከርካሪ 16 ክላንሽኮቭ ፣ ዘጠኝ ምንሽር እና 14 ባዶ ካዝና…

የኦሮሚያ ክልል እና ዩ ኤን ዲ ፒ በጋራ ለመሥራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም (ዩ ኤን ዲ ፒ) በጋራ ለመሥራት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን፥ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፣ የክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ ኃላፊ ቶሎሳ ገደፋ…