Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ ከተማና ፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን የአስተዳደር ወሰን መካለል ለዘመናት ለቆየው ማነቆ ዘላቂ መፍትሔ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማና ፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን የአስተዳደር ወሰን መካለል ለዘመናት ለቆየው ማነቆ ዘላቂ መፍትሔ ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ “የኢትዮጵያ እናቶች የሰላም ጥሪ” አባላትን አነጋገሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከተለያዩ የሃይማኖት እና ሌሎች ተቋማት የተውጣጡ “የኢትዮጵያ እናቶች የሰላም ጥሪ” አባላትን በጽሕፈት ቤታቸው አነጋገሩ። “የኢትዮጵያ እናቶች የሰላም ጥሪ” አባላት ላለፉት በርካታ ዓመታት በኢትዮጵያ…

አቶ ኡሞድ ኡጁሉ የበጎ ፈቃድ ሥራዎች እንዲጠናከሩ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የተጀመሩ የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራዎች በሁሉም ቢሮዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ አሳሰቡ። ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ ጤና እና ውኃና ኢነርጂ ቢሮዎች በመገኘት ጉብኝት አድርገዋል።…

በሽረና አክሱም የአፈር ማዳበሪያ እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ሽረና አክሱም አካባቢዎች የአፈር ማዳበሪያ ለአርሶ አደሮች እየተሰራጨ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በሌሎችም የክልሉ አካባቢዎች ያሉ አርሶአደሮችም የዝናቡን ወቅት ተጠቅመው እንዲያርሱና መሬታቸው ጦም እንዳያድር የሚደረገው ድጋፍ መቀጠሉ…

ታዳጊ ሀገራት በዓለምአቀፍ መድረክ ፍትሃዊ ውክልና ሊኖራቸው ይገባል – ቻይና

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታዳጊ ሀገራት በዓለም አቀፍ መድረክ ፍትሃዊ ውክልና ሊኖራቸው እንደሚገባ የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ገለጹ፡፡ ታዳጊ ሀገራት በዓለም አቀፉ መድረክ በሚደርስባቸው ጫና የተወሰኑ ኃያላን ሀገራት ወይም ቡድኖች መጠቀሚያ መሆን የለባቸውም…

በአፍሪካ ፍትሃዊ የክትባት ስርዓት እንዲዘረጋ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ወረርሽኞችን ለመከላከል ተጨማሪ ክትባቶችን ለማምረት "የቴክኖሎጂ መጋራት" እና "የፈጠራ ድጋፍ" እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ። የፈረንሳይ፣ የጀርመን፣ የሩዋንዳ፣ የደቡብ አፍሪካ፣ የሴኔጋል ፕሬዝዳንቶች እና የዓለም ጤና ድርጅት…

ሶለል፣ ሻደይ፣ አሸንድዬ፥ የእንግጫ ነቀላና ከሴ አጨዳ በድምቀት እንደሚከበሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሁለት ዓመታት በኋላ ሶለል፣ ሻደይ፣ አሸንድዬ እና የእንግጫ ነቀላና ከሴ አጨዳ በተፈጥሯዊ መገኛቸው በድምቀት እንደሚከበሩ የአማራ ክልል ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ኤርሚያስ መኮንን ለፋና ብሮድካስቲንግ…

ራይላ ኦዲንጋ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤት ጉዳይን ወደ ፍርድ ቤት እንደሚወስዱ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዋነኛ ተፎካካሪ የነበሩት ራይላ ኦዲንጋ የምርጫ ውጤቱን እንደማይቀበሉና ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት እንደሚወስዱ አስታወቁ፡፡ ትናንት ውጤቱ ይፋ በሆነው የኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ፥ ምክትል ፕሬዚዳንቱ ዊሊያም ሩቶ በጠባብ…

ቴክኖሎጂ መር ሥራ ፈጣሪ ሴቶችን የሚደግፍ መርሐ-ግብር በኢትዮጵያ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች የሚመሩ እና በሃሳብ ደረጃ ያሉ አዲስ የቴክኖሎጂ መር ሥራ ፈጠራዎችን የሚደግፍ “ቴክ አፍሪካ ውመን” የተሰኘ መርሐ-ግብር በኢትዮጵያ ተጀመረ፡፡ በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ድጋፍ በ“ቤታ ኪዩብ” መሪነት ነው…