Fana: At a Speed of Life!

ሶለል፣ ሻደይ፣ አሸንድዬ፥ የእንግጫ ነቀላና ከሴ አጨዳ በድምቀት እንደሚከበሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሁለት ዓመታት በኋላ ሶለል፣ ሻደይ፣ አሸንድዬ እና የእንግጫ ነቀላና ከሴ አጨዳ በተፈጥሯዊ መገኛቸው በድምቀት እንደሚከበሩ የአማራ ክልል ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ኤርሚያስ መኮንን ለፋና ብሮድካስቲንግ…

ራይላ ኦዲንጋ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤት ጉዳይን ወደ ፍርድ ቤት እንደሚወስዱ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዋነኛ ተፎካካሪ የነበሩት ራይላ ኦዲንጋ የምርጫ ውጤቱን እንደማይቀበሉና ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት እንደሚወስዱ አስታወቁ፡፡ ትናንት ውጤቱ ይፋ በሆነው የኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ፥ ምክትል ፕሬዚዳንቱ ዊሊያም ሩቶ በጠባብ…

ቴክኖሎጂ መር ሥራ ፈጣሪ ሴቶችን የሚደግፍ መርሐ-ግብር በኢትዮጵያ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች የሚመሩ እና በሃሳብ ደረጃ ያሉ አዲስ የቴክኖሎጂ መር ሥራ ፈጠራዎችን የሚደግፍ “ቴክ አፍሪካ ውመን” የተሰኘ መርሐ-ግብር በኢትዮጵያ ተጀመረ፡፡ በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ድጋፍ በ“ቤታ ኪዩብ” መሪነት ነው…

በአዲስ አበባ ከተማ እና የፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ወሰን ማካለል ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ እና የፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን የአስተዳደር ወሰን ማካለልን በተመለከተ በሁለቱ ወገኖች የተደረሰ ስምምነት ላይ የሕዝብ ውይይት ተካሄደ። ውይይቱ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳን እና…

የታቀደውን የወጪ ንግድ ለማሳካት በትኩረት ይሰራል – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከላኪዎቸ ጋር ተቀራርቦ በመስራት የታቀደውን የወጪ ንግድ ለማሳካት በትኩረት እንደሚሰራ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ ከጥራጥሬ እና ከቅባት እህል ላኪዎች ጋር የወጪ ንግድ ገቢን ለማሳደግ በሚቻልበት አግባብ ላይ እየተወያየ…

የአማራ ክልል ጤና ቢሮ 8 ተሽከርካሪዎችን በድጋፍ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት (ዩኤስ ኤይድ) ለአማራ ክልል ጤና ቢሮ ስምንት ተሸከርካሪዎችን አበረከተ፡፡ የዩኤስ ኤይድ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ሽን ጆንስ በርክክቡ ወቅት ባደረጉት ንግግር÷ በክልሉ በነበረው ጦርነት…

ባለቤቷን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለችው ግለሰብ በ18 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሌላ ሴት ጋር ግንኙነት ጀምረሃል በሚል ምክንያት የሦስት ልጆቿን አባት በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለችው ግለሰብ በ18 ዓመት ፅኑ እስራት መቀጣቷን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ትዕግስት አዘዘው የተባለቸው ግለሰብ ወንጀሉን…

ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመግታት ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ስርጭት ለመግታት በሚቻልበት ሂደት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡ በውይይቱ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ስርጭት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ…

የሀገር ውስጥ መድሃኒት አምራቾችና አቅራቢዎች ምርታማነትና አቅርቦት መዳከሙ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የሀገር ውስጥ መድሃኒት አምራቾችና አቅራቢዎች ምርታማነትና አቅርቦት ካለፉት 5 ዓመታት ጋር ሲነጻጸር በከፍተኛ ሁኔታ መዳከሙ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት ይህን የገለጸው ከሀገር ውስጥ መድሃኒት አቅራቢዎችና አምራቾች ጋር ዓመታዊ…

በኢትዮጵያ እና በቻይናዋ ሄይሎንግጂያንግ ግዛት መካከል አጋርነት ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በኢትዮጵያ እና በቻይናዋ ሄይሎንግጂያንግ ግዛት መካከል አጋርነት መመሥረት ያስቻለ የሁለት ቀናት ጉብኝት ማካሄዳቸውን ገለጹ፡፡ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት፣ የንግድና የኢንቨስትመንት ትሥሥር እንዲሁም የነጻ…