የሰላምና የደህንነት ሥራዎች ሊጠናከሩ እንደሚገባ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገርን ሰላም እና ደህንነት ለማስጠበቅ እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎች ሊጠናከሩ ይገባል ሲሉ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ተናገሩ፡፡
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የኢዜማ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ አንድነት ሽፈራው…
ትራምፕ ለዓቃቤ ሕግ ቃላቸውን ለመስጠት አሻፈረኝ አሉ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ለሚቀርቡላቸው ጥያቄዎች ቃላቸውን ለመስጠት አሻፈረኝ ማለታቸው ተገልጿል፡፡
ድርጅታቸው ለአበዳሪዎች፣ ለመድን አገልግሎት ሰጪዎች እና ለግብር አስከፋይ አካላት አሳሳች…
የሶማሌ ክልል ምሁራን የድርሻቸውን እንዲወጡ ተጠየቁ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ የሶማሌ ክልል ምሁራን የድርሻቸውን እንዲወጡ ጠየቁ፡፡
አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ምሁራን በወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታ ላይ በሚኖራቸው ሚና እና ከሀገራዊ ነባራዊ ሁኔታ ጋር ያለውን እውነታ ግንዛቤ…
ኢትዮጵያ በቱርክ-አፍሪካ ንግድ ፎረም በልዩ የክብር እንግድነት ልትሳተፍ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመስከረም በሚካሄደው የቱርክ አፍሪካ ንግድ ፎረም ኢትዮጵያ በልዩ የክብር እንግድነት እንደምትሳተፍ የቱርክ ዓለም አቀፍ የኢንዱስትሪ ትብብር ፎረም አስታውቋል፡፡
የፎረሙ ፕሬዚዳንት ኡታኩ ብኒጊሱ በሰጡት መግለጫ÷…
14 ሺህ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርገው የመስኖ ፕሮጀክት እየተገነባ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን 14 ሺህ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርገው የአጂማ- ጫጫ የመስኖ ልማት ፕሮጀክት ግንባታ እየተከናወነ ነው፡፡
የአጂማ-ጫጫ መስኖ ልማት ፕሮጀክት በአንጎለላ ጠራ ወረዳ በአጂማ ወንዝ ላይ ነው እየተገነባ ያለው፡፡
በ5…
የመርሐ ጋርመንት ፋብሪካ እያደረገ ያለው ጥረት አበረታች ነው – ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመርሐ ጋርመንት ፋብሪካ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ አልባሳት ምርቶችን ለመተካት እያደረገ ያለው ጥረት አበረታች መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ የመርሐ ጋርመንት ፋብሪካ የሥራ…
የደቡብ ምዕራብ ክልል ምክር ቤት የብዝሃ ዋና ከተሞች ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት የብዝሃ ዋና ከተሞች ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አጽድቋል።
ክልሉ አራት ብዝሃ ዋና ከተሞች እንደሚኖሩት የተገለፀ ሲሆን እነሱም፡- ቦንጋ፣ ተርጫ፣ ሚዛን አማን እና ቴፒ ከተሞች የክልሉ ብዝሃ ዋና ከተሞች…
ዎዳ ሜታልስ ኩባንያን ወደ ኢንደስትሪ ፓርክ ለማሳደግ ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ዎዳ ሜታልስን ወደ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለማሳደግ የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡
በስምምነቱ መሰረት÷ ኩባንያው በሰበታ ከተማ አሁን የሚገኝበትን 18 ነጥብ 9 ሔክታር ይዞታ ወደ 100…
1 ሺህ 20 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 20 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡
ዛሬ በሦስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ የመመለስ ሥራ ወደ ሀገራቸው ከተመለሱ ዜጎች መካከል ሦስቱ ዕድሜያቸው…