Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮ-ጂቡቲ የድንበር አገልግሎት ግንባታ ለማስጀመር የሚያስችል ድጋፍ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮ-ጅቡቲ ጋላፊ ድንበር የአንድ - አለቅ የድንበር አገልግሎት ግንባታ በ3 ነጥብ 2 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ በጀት እንዲጀመር “ከኮሜሳ” ጋር ስምምነት ላይ ተደረሰ፡፡ በቀጣይ የፕሮጀክቱ አፈጻጸም እየታየ ድጋፉ እንደሚቀጥልም የንግድና ቀጣናዊ…

“የህዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያውያን መብራትም እራትም ነው”- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የህዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያውያን መብራትም እራትም ነው" ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። የታላቁ የህዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን በዛሬው እለት ሃይል ማመንጨት ጀምሯል። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎትም የእንኳን ደስ አላችሁ…

ለጋራ ዓላማ በአንድነት ከቆምን ፈተናን አሸንፈን በድል እንደምንሻገር የህዳሴ ግድብ ምስክር ነው – ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ተርባይን ሃይል በማመንጨቱ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክቱን አስተላለፈ፡፡ ፓርቲው ፥ የኢትዮጵያዊነታችን ዓርማ የጋራ ጥረታችን አሻራ የሆነው ታላቁ የህዳሴ ግድባችን ሁለተኛ ተርባይን ሀይል…

ምክር ቤቱ በሁሉም ዘርፎች የሚደረገው ትብብር ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሁሉም ዘርፎች የሚደረገው ትብብር እና አንድነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቀረበ፡፡ ምክር ቤቱ ፥ ታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን ዛሬ ኃይል ማመንጨት መጀመሩን አስመልክቶ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት…

የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እና ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት መጀመሩን አስመልክቶ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እና ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል…

ፕሬዚዳንት ሳሕለወርቅ የሕዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን ኃይል ማመንጨት በመጀመሩ የደስታ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳሕለወርቅ ዘውዴ ታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን ዛሬ ኃይል ማመንጨት በመጀመሩ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ፕሬዚዳንቷ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት የግድቡ 2ኛ…