በአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የግብርና ዘርፍ ትብብር ላይ የሚመክር መድረክ በቻይና እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት እና በቻይና የሚገኘው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት “በግብርና ትብብር እና በምግብ ምርት ራስን መቻል” በሚል ፅንሰ-ሐሳብ በጥምረት የውይይት መድረክ ማዘጋጀታቸው ተገለጸ፡፡
በውይይት መድረኩ በቻይና የኢትዮጵያ…