ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 100 ሚሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ በደሴ ከተማ ያስገነባው የሚዲያ ኮምፕሌክስ ነገ ይመረቃል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 100 ሚሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ በደሴ ከተማ ያስገነባው የሚዲያ ኮምፕሌክስ ነገ ይመረቃል።
በ450 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈው የሚዲያ ኮምፕሌክስ ህንፃው ባለ 8 ወለል ሲሆን፥ ወቅቱ የደረሰበትን የሬዲዮ ስቱዲዮን ያካተተ…