Fana: At a Speed of Life!

የቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት የገነባው የልዩ ፍላጎት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  የቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት የገነባው የልዩ ፍላጎት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ። ለገጣፎ በሚገኘው ዲቦራ ፋውንዴሽን ጊቢ ውስጥ በ19 ሚሊየን ብር የተገነባው የልዩ ፍላጎት ትምህርት ቤትን ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው መርቀዋል።…

የተጠና እርምጃ በመውሰድ በአሸባሪው ሸኔ ላይ ኪሳራ ማድረስ ተችሏል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተጠና እርምጃ በመውሰድ በአሸባሪው ሸኔ ላይ ኪሳራ ማድረስ መቻሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም፥ የአሸባሪው ሸኔን ጥቃትን…

ያጋጠሙ ችግሮችን በድል ለመወጣት የመገናኛ ብዙሃን ሚና ከፍተኛ ነው – አብርሃም አለኸኝ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ያጋጠሙ ችግሮችን በድል ለመወጣት የመገናኛ ብዙሃን ሚና ከፍተኛ ነው ሲሉ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አብርሃም አለኸኝ ተናገሩ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በደሴ ከተማ ያሰገነባውን አዲስ የሚዲያ ኮምፕሌክስ ህንጻ…

ፋና 100 ሚሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ በደሴ ያስገነባው የሚዲያ ኮምፕሌክስ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 100 ሚሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ በደሴ ከተማ ያስገነባው የሚዲያ ኮምፕሌክስ ተመረቀ። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው፥ ሚዲያ የመረጃ ተደራሽ ብቻ ሳይሆን ፋና…

አምባሳደር ባጫ ደበሌ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለፕሬዚዳንት ኡሁሩ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት አምባሳደር ባጫ ደበሌ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አሁሩ ኬንያታ አቀረቡ። አምባሳደሩ የሹመት ደብዳቤያቸውን ባቀረቡበት ወቅትም፥ ረዥም ዓመታትን ያስቆጠረውን እና ባለ ብዙ መልክ የሆነውን…

የግብርናው ዘርፍ ከማምረቻ ኢንዲስትሪ፣ ወጪ ንግድ እና ከዜጎች እያደገ የመጣውን ፍላጎት ለማሟላት ሰፊ ስራ ይጠበቅበታል አቶ ዑመር ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴር ከክልል ግብርና ቢሮዎች ጋር በተጠናቀቀው በጀት አመት አፈፃፀም እና የ2015 እቅድ ላይ ውይይት እያደረገ ነው። መድረኩን የከፈቱት የኢፌዴሪ የግብርና ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴን፥ ባለፈው በጀት አመት የነበረው አፈፃፀም መልካም…

ለህወሓት የሽብር ቡድን ድጋፍ ሊውል የነበረ ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ተያዘ  

አዲስ አበባ፣ ሀምሌ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ)  በህገ-ወጥ መንገድ ከአዲስ አበባ ወደ ትግራይ ክልል ሊገባ የነበረ 1 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ብር ተያዘ። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እንዳስታወቀው፥ ገንዘቡ በህብረተሰቡ ጥቆማ እና በፖሊስ ብርቱ ክትትል ሐምሌ 25 ቀን 2014 ዓ.ም በአፋር ክልል…

በኮሎምቢያ ካሊ የአለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ተጨማሪ የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሀምሌ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በኮሎምቢያ ካሊ የአለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና  ኢትዮጵያ ተጨማሪ የወርቅ ሜዳሊያ አግኝታለች። በ3 ሺህ ሜትር የወንዶች የፍፃሜ ውድድር የተሳተፈው አትሌት ልኬነህ አዘዘ በ7:44.06 በሆነ ሰዓት 1ኛ በመውጣት ለኢትዮጵያ የወርቅ…

ኢትዮ ቴሌኮም የቴሌ ብር አዲስ የፋይናንስ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የቴሌ ብር አዲስ የፋይናንስ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እያካሄደ ነው። በስካይላይት ሆቴል እየተካሄደ ያለው መርሐ ግብር “የፋይናንስ አገልግሎት ለሁሉም” በሚል ሶስት የፋይናንስ አገልግሎትን በቴሌብር የሚያካትት ነው…

24 የአልሸባብ አመራሮችን ጨምሮ ከ800 በላይ የቡድኑ ተዋጊዎች ተደመሰሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጸጥታ ኃይሉ በወሰደው እርምጃ እስካሁን ባለው ሂደት 24 የአልሸባብ አመራሮችን ጨምሮ ከ800 በላይ የሽብር ቡድኑ ተዋጊዎች መደምሰሳቸውን ጊዜያዊ የጸጥታ ኮማንድ ፖስት አስታወቀ፡፡ የመከላከያ ኃይል ስምሪት ኃላፊና የጊዜያዊ ኮማንድ ፖስቱ…