የፌዴራል፣ የክልሎች እና የሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ምክር ቤት ጽሕፈት ቤቶች የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል፣ የክልሎች እና የሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ምክር ቤት ጽሕፈት ቤቶች የጋራ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡
የጋራ መድረኩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት አዘጋጅነት ነው በቢሾፍቱ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው፡፡…