የሀገር ውስጥ ዜና የመጀመሪያው ብሔራዊ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔ ተካሄደ Shambel Mihret Aug 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው ብሔራዊ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔ በአዲስ አበባ ተካሄደ፡፡ ጉባዔው “በይነ መረብ ለአካታች ልማት” በሚል መሪ ሀሳብ ነው በአካል እና በኦንላይን ጥምረት የተካሄደው፡፡ በጉባዔው ላይ÷ ከበይነ መረብ ጋር ተያይዞ ያሉ ዕድሎች…
ስፓርት በዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ተጨማሪ የብር ሜዳሊያ አገኘች Melaku Gedif Aug 4, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሎምቢያ ካሊ እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በወንዶች 1 ሺህ 500 ሜትር የፍጻሜ ውድድር የብር ሜዳሊያ አግኝታለች፡፡ አትሌት ኤርሚያስ ግርማ ርቀቱን በ3 ደቂቃ ከ37 ሰከንድ 24 ማይክሮ ሰከንድ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሐረር ከተማ የቀጣይ 10 ዓመት መዋቅራዊ ፕላን ፀደቀ Alemayehu Geremew Aug 3, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የሐረር ከተማ የቀጣይ 10 ዓመት መዋቅራዊ ፕላንን አፅድቋል። መዋቅራዊ ፕላኑ ከዚህ ቀደም የነበረው የከተማ ፕላን የአገልግሎት ጊዜው በማለቁ እና የከተማዋን እና የክልሉን…
የዜና ቪዲዮዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የመሩት የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ስብሰባ Amare Asrat Aug 3, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=ZSEKjHTFvNg
ስፓርት በሻምፒዮናው የማጣሪያ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለፍፃሜ ውድድር አለፉ Amare Asrat Aug 3, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሎምቢያ ካሊ እየተካሄደ ባለው 19ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ዛሬ በተካሄዱ የማጣሪያ ውድድሮች ለፍፃሜ ውድድር አልፈዋል። በ3 ሺህ ሜትር የወንዶች የማጣሪያ ውድድር አትሌት ድሪባ ግርማ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ የ`አንድ-ቻይና` ፖሊሲ አቋም ዛሬ የተጀመረ አይደለም – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር Alemayehu Geremew Aug 3, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለረጅም ዓመታት ስታራምድ የቆየችውን የ”አንድ ቻይና” ፖሊሲ አቋሟን እንዳጸናች መሆኗን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም ገለጹ። በተመሳሳይ ኢትዮጵያ የሁለትዮሽና የባለብዙ ወገን ግንኙነትን የሚያጠናክር ውጤታማ…
የዜና ቪዲዮዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ስብሰባ ላይ ያደረጉት ንግግር Amare Asrat Aug 3, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=KOkO5smJkNs
የሀገር ውስጥ ዜና ወንጀለኞችን ወደ አዲስ አበባ ለማስገባት እና ከሀገር ለማስወጣት ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ Alemayehu Geremew Aug 3, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ አካባቢዎች ወደ አዲስ አበባ ወንጀለኞችንና አሸባሪዎችን ለማስገባት እና በህገወጥ መንገድ ከሀገር ለማስወጣት ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከንቲባ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ አባላት ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አመራሮች ጋር ተወያዩ Alemayehu Geremew Aug 3, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ አባላት ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው በቀጣይ በመዲናዋ ስለሚያከናወኑት ተግባራት እና መንግስት እንደ አንድ ባለድርሻ አካል በሚጠበቅበት ሚና ላይ መነጋገራቸውም ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና የሐረሪ ክልል ምክር ቤት ለ2015 በጀት አመት ከ3 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ አፀደቀ Alemayehu Geremew Aug 3, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው 6ኛ ዙር 1 አመት 2 መደበኛ ጉባኤ 3 ቢሊየን 405 ሚሊየን 105 ሺህ ብር ሆኖ የቀረበለትን የክልሉ መንግስት የ2015 በጀት አፅድቋል። የክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ ምክትል ኃላፊ አብዱልባሲጥ…