Fana: At a Speed of Life!

የኦዲት ሥራን ውጤታማ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት በባለቤትነት መንፈስ እንዲሰሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ሀብት እንዳይባክን ኦዲተሮች በሚያደርጉት ጥረት ሁሉም ባለድርሻ አካላት በባለቤትነት መንፈስ ለኦዲት አፈጻጸም ውጤታማነት በትጋት መስራት አንዳለባቸው የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር እዮብ ተካለኝ አሳሰቡ፡፡ የፌዴራል ዋናው…

ዶ/ር ሊያ ታደሰ ለጤና ተቋማት መልሶ ግንባታ የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ለጤና ተቋማት መልሶ ግንባታ የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉትና በእንግሊዝ እና አየርላንድ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ምስጋና አቅርበዋል፡፡ በእንግሊዝ እና ሰሜን አየርላንድ ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን በአማራና አፋር ክልል…

የደቡብ ምዕራብ ክልል የ2015 ረቂቅ በጀት 11 ቢሊየን 33 ሚሊየን በላይ ሆኖ እንዲጸድቅ ለምክር ቤቱ መራ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በተከታታይ በካሄዳቸው 8ኛ እና 9ኛ መደበኛ ስብሰባዎች የተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል።   ምክር ቤቱ በ8ኛ መደበኛ ጉባዔ በተለያዩ ጉዳዮች…

የተመድ ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ለአንድ ቻይና ፖሊሲ ያላቸውን ድጋፍ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ እ.ኤ.አ. በ1971 የወጣውን የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ የአንድ ቻይና ፖሊሲን በመደገፍ ያሳለፈውን ውሳኔ ዛሬም እንደሚደግፉ ገለፁ። የአሜሪካ የህዝብ ተወካዮች…

የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የአገራዊ ምክክሩን ሂደት የሚከታተል ቡድን አቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የአገራዊ ምክክሩን ሂደት የሚከታተል ቡድን ማቋቋሙን አስታውቋል፡፡ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት አገራዊ ምክክሩን አስመልክቶ ከሲቪል ማህበራት እና ከባለድርሻ አካላት ጋር ተወያይቷል።…

የሃይማኖት ቴሌቪዥን ጣቢያዎች እስከ ነሐሴ 13 እንዲመዘገቡ ባለሥልጣኑ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢሰ ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የሃይማኖት የቴሌቪዥን ጣቢያዎች እስከ ነሐሴ 13 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ አመልክተው ፈቃድ እንዲወስዱ ጥሪ አቀረበ። የመገናኛ ብዙኃን አዋጁ ህብረተሰቡ የሃይማኖት ፕሮግራሞችን ለመከታተል ያለውን ፍላጎት…

10ኛው የበጎ ሰው ሽልማት የፊታችን ነሐሴ 29 ቀን 2014 ዓ.ም እንደሚካሄድ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 10ኛው የበጎ ሰው ሽልማት ስነ ስርዓት የፊታችን ነሐሴ 29 ቀን 2014 ዓ.ም እንደሚካሄድ የበጎ ሰው ሽልማት በጎ አድራጎት ድርጅት አስታውቋል፡፡ ሽልማቱ ለሀገርና ለማህበረሰቡ አርአያነት ያለው ተግባር የፈፀሙ…

10 ዞኖችና 6 ልዩ ወረዳዎች በክልል የመደራጀት ጥያቄአቸውን ለፌደሬሽን ምክር ቤት አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የሚገኙ አሥር ዞኖችና ስድስት ልዩ ወረዳዎች በክልል የመደራጀት ጥያቄአቸውን ዛሬ ለፌደሬሽን ምክር ቤት አቅርበዋል፡፡ ጥያቄውን የተቀበሉት የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር÷ ምክር ቤቱ ውሳኔውን…

ቻይና በታይዋን የባህር ዳርቻዎች ላይ የተሳካ የሚሳኤል ጥቃት መፈጸሟን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የወታደራዊ ልምምዴ አንድ አካል ነው ያለቸውን የሚሳኤል ጥቃት በታይዋን የባህር ዳርቻ ላይ መፈጸሟን አስታወቀች፡፡ የቻይና ጦር ምስራቃዊ ዕዝ አዛዥ እንደገለጹት÷የሀገሪቱ የተቀናጀ ወታደራዊ ሃይል በታይዋን የባህር ወሽመጥ ምስራቃዊ ክፍል…

ተቋማቱ በምርምርና በሰው ኃይል ልማት በትብብር ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት እና የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በምርምርና በሰው ኃይል ልማት በትብብር ለመሥራት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ። በተጨማሪም የትብብር ስምምነቱ÷ በቴክኖሎጂ መሠረተ ልማት ማልማት፣ በምርምር እና…