ከኮቪድ-19 ጋር ተያይዞ መረጃዎችን በመጠቀም ረገድ የሃይማኖት ተቋማትን አቅም ማጎልበቻ መርሐ ግብር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጋር ተያይዞ መረጃዎችን እና የተግባቦት መንገዶችን በመጠቀም ረገድ የሃይማኖት ተቋማትን አቅም ማጎልበቻ መርሐግብር ተካሂዷል፡፡
በመድረኩ በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ እና በኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር በጋራ የተዘጋጀ…