Fana: At a Speed of Life!

የተለያዩ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች ለጥምር ጦሩ ደም ለገሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር እና የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አመራሮች እና ሠራተኞች “ደማችን ለመከላከያችን”ለጥምር ጦሩ አባላት ደም ለግሰዋል፡፡ ዛሬ የጤና ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ አመራሮች እና ሠራተኞች በኢትዮጵያ የደምና ቲሹ ባንክ ደም መለገሳቸውን…

አምባሳደር ደሚቱ ሀምቢሳ የዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣልያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሚቱ ሀምቢሳ የዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት ዳይሬክተር ጄኔራል ቁ ዶንግዩ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም አምባሳደር ደሚቱ ወቅታዊ የኢትዮጵያን ጉዳይ በተመለከተ መንግሥት በሰሜን ኢትዮጵያ ያለው ግጭት በአፍሪካ…

አሸባሪው ህወሓት በፈጸመው የከባድ መሳሪያ ጥቃት 5 የአንድ ቤተሰብ አባላት ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር አበርገሌ ወረዳ በፈጸመው በከባድ መሳሪያ የታገዘ ጥቃት አምስት የአንድ ቤተሰብ አባላት ሕይወት አለፈ፡፡ ከአምስቱ ሰዎች በተጨማሪ በአንድ ሰው ላይ የአካል ጉዳት ደርሷል፤ በርካታ ቤቶችም…

የአየር ንብረት ለውጥ ከፍተኛ ቀውስ እያስከተለ መሆኑን ተመድ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአየር ንብረት ለውጥ የሚከሰቱ አደጋዎች በዓለም ላይ ዘርፈ ብዙ ቀውስ እያስከተሉ መሆኑን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ገለጸ፡፡ ዓለም አቀፉ የሚቲዮሮሎጂ ድርጅት ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው ሪፖርት÷ በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ ዓለም ላይ በቀን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለስራ ጉብኝት ጂቡቲ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለስራ ጉብኝት ጂቡቲ ገብተዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ጂቡቲ አብሮ መግባቱን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። ጂቡቲ ሲደርሱም…

ከ21 የኮሜሳ አባል ሀገራት ኤምባሲ ተወካዮች ጋር በቆዳና ቆዳ ውጤቶች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ21 የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ሀገራት የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) አባል ሀገራት ኤምባሲ ተወካዮች ጋር በቆዳና ቆዳ ውጤቶች ዘርፍ የተሻለ ግንዛቤ ለመፍጠርና ለማበረታት ያለመ ውይይት ተካሄደ፡፡ የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር…

ዜጎችን ከሳዑዲ አረቢያ ለመመለስ በሚደረገው ጥረት ድጋፍ እናደርጋለን-አምባሳደር ፈኻድ አልሁማይዳኒ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ያለመኖሪያ በሳዑዲ አረቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ዜጎችን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ለሚደረገው ጥረት ድጋፍ እናደርጋለን ሲሉ በኢትዮጵያ የሳዑዲ አምባሳደር ፈኻድ አልሁማይዳኒ ተናገሩ፡፡ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ በኢትዮጵያ…

በአማራ ክልል በሲሚንቶ ምርት ግብይት ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ለመፍታት ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ በሲሚንቶ ምርት አቅርቦትና ስርጭት ዙሪያ ከሲሚንቶ አምራች ፋብሪካ የሥራ ሃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ የሲሚንቶ ምርት ግብይት ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በጋራ እየፈቱ ፍትሃዊ የሲሚንቶ…

የመዲናዋ አስተዳደር በመሬት ወረራና በፀጥታ ጉዳዮች ላይ በትኩረት መሥራ አለበት ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመሬት ወረራና በፀጥታ ጉዳዮች ላይ በትኩረት መሥራት እንዳለበት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ተናገሩ፡፡ ከአዲስ አበባ የተመረጡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመዲናዋ…

በአሸባሪው ህወሓት ለተጎዱ ዜጎችና ተቋማት 5 ሚሊየን ዶላር የሚያወጣ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎችና የጤና ተቋማት 5 ሚሊየን ዶላር የሚያወጣ የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉን የኢትዮ-ካናዳውያን ኔትወርክ ለማህበራዊ ድጋፍ አስታውቋል፡፡ ድጋፉ በአማራና አፋር ክልሎች በጦርነት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው…