የመረጃ መንታፊዎችን ለመከላከል የሳይበር ደኅንነት ፖሊሲና ስትራቴጂ ቀረፃ ላይ በተቋማት መካከል ትብብር እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁዋዌ ኢትዮጵያ ለኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለሥልጣን የሦስት ቀናት የሳይበር ደኅንነት ሥልጠና መሥጠቱን አስታወቀ።
ሁዋዌ ሲሰጥ የቆየውን የሳይበር ደኅንነት ሥልጠና የመሩት ከፍተኛ የሳይበር ደኅንነት ባለሙያዎቹ መሆናቸውም ነው የተጠቆመው።…